የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበረሰብ ያዘጋጀው የአድዋ ድል መታሰቢያ ክብረ-በዓል


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበረሰብ ያዘጋጀው የአድዋ ድል መታሰቢያ ክብረ-በዓል ማርች 2 ቀን በ 2 ፒ.ኤም. ሲልቨር ስፕሪንግ፣ ሜሪላንድ ውስጥ ይካሄዳል። ይህንን ክብረ-በዓል የሞንትጎመሪ አውራጃ አስተዳዳሪ የሆኑት ክቡር አቶ አይዛ ሊጌት በንግግር ይከፍታሉ። በዚሁ ዝግጅት ላይ ታዋቂ የታሪክ ምሁራን የምርምር ጽሁፎቻቸውን ያቀርባሉ። እነሱም ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ፣ ዶ/ር ቤንጃሚን ታልቶን እንዲሁም ፕሮፌሰር ሬመንድ ጆናስ ናቸው። ስለ ክብረ በዓሉ የተዘጋጀውን ማስታወቂያ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። የአድዋ ክብረ በዓል ማስታወቂያ 1    የአድዋ ክብረ በዓል ማስታወቂያ 2