ረዳት አብራሪ ኃይለመድኅን አበራ ተከሰሰ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


የፌደራሉ አቃቢ ሕግ ከሁለት ወራት በፊት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነውን አይሮፕላን ወደ ጄኔቭ ከተማ በወሰደው ረዳት አብራራ ኃይለመድኅን አበራ ላይ ክሥ መሠረተ፡፡

አቃቢ ሕግ ኃይለመድኅንን የከሰሰው በማገት ወንጀል ነው፡፡

በመቶ ሺሆች ዩሮ የሚገመት ጉዳት መድረሱም በክሱ ላይ ተጠቅሷል፡፡

ለዝርዝሩ…