ሰማያዊ ፓርቲ በመንግሥቱ ላይ ወቀሣ አሰማ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


ኢትዮጵያ ውስጥ በአሁኑ ጊዜ የሚታዩ የተለያዩ ችግሮች በመንግሥቱ የተሣሣቱ ፖሊሲዎች ምክንያት የተፈጠሩ ናቸው ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ክሥ አሰማ፡፡

ለችግሮቹም በአስቸኳይ መፍትኄ እንዲሰጥ፣ ካለበለዚያ ሥልጣኑን እንዲለቅቅ የሚጠይቅ ሰልፍ እጠራለሁም ብሏል፡፡

መንግሥት በበኩሉ “አሉ” ስለሚባሉት ችግሮች የሚቀርቡት ክሦች የተጋነኑ ናቸው ይላል፡፡

ለዝርዝሩ…