የደቡብ ሱዳን ፀበኛ መሪዎች ሰላም ለማውረድ ተስማሙ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር እና የአማፂያኑ መሪ የሆኑት የቀድሞ ም/ፕሬዚዳንት ሪያክ ማሻር ትናንት ሌሊት አዲስ አበባ ላይ የሰላም ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡

በሃያ አራት ሰዓት ውስጥ ተግባራዊ የሚደረግ ተኩስ ማቆምና ታጣቂዎቻቸው ከያሉበት እንዳይንቀሣቀሱ ማድረግ ከስምምነቱ ነጥቦች መካከል ናቸው፡፡

ለዝርዝሩ ትናንት ዕኩለ…