አቡጊዳ – መድረክ በአዲስ አበባ ሠላማዊ ሰልፍ ጠርቶ ገና እውቅና አላገኘም


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) በሀገሪቱ በሚታዩ ወቅታዊ ችግሮች ላይ መንግስት እየወሰደ ያለውን የኃይል እርምጃ በመቃወም ለግንቦት 3 ቀን ሰላማዊ ሰልፍ ጠርቶ የነበረ ቢሆን፣ የአዲስ አበባ አስተዳደር እንደለመደው ቀኑ እንዲራዘም በመጠየቅ እውቅና ሳይሰጥ ቀርቷል።

መድረኩ ለግንቦት 10 ቀን ሰልፉን …