የደቡብ ሱዳን አማጺዮች  እንደ አዲስ በተነሳው ግጭት  100 የመንግስት ወታደሮች መግደላቸውን አስታወቁ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


ሐምሌ ፲፭(አስራ አምስት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የደቡብ ሱዳን አማጺ መሪ የሆኑት ሬክማቻር በናስር በተባለው ከተማ እንደ አዲስ በተነሳው ጦርነት በመቶዎች የሚቆጠሩ የመንግስት ወታደሮችንና

ንብረቶችን ማውደማቸውን ሲገልጹ የናስር ከተማን ደግሞ  በእጃቸው ማስገባታቸውን እየተናገሩ ነው።

ሬክማቻር ምንጮቻቸውን ጠቅሰው እንደተናገሩት  3 የሚሆኑ …