የአፍሪካ-ዩናይትድ ስቴትስ መሪዎች ስብሰባ ዋሺንግተን ላይ ተጀመረ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


መንግሥታት ክፍት የሆነና ሲቪል ማኅበረሰቡን ያሣተፈ አሠራር በመከተላቸው ምክንያት የሚያተርፉት ተዓማኒነትን፤ ውጤቴማነትንና ሙስናን መዋጋትን እንደሆነ ዋሺንግተን ዲሲ ላይ በተየመረው የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ላይ ተነግሯል፡፡

የክፍት መንግሥታዊ አሠራር አጋርነት መድረክ ሲቪል ማኅበረሰቡን ይበልጥ ውጤታማ በሆነ መንገድ ማጠናከር የሚቻልባቸውንም መንገዶች አንስቷል፡፡

በሌላ…