በስዊድን የደብረ ታቦር በዓል ተከበረ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


በስዊድን፣ ስቶክሆልም የደብረ ታቦር በዓል ተከበረ በመድኃኒዓም ቤተክርስቲያን ሲከበር፣ ማክሰኞ ሐምሌ 13 ቀን 2006 ዓ.ም. Demera in Stockholm, Sweden

Ethiopia Zare (ረቡዕ ሐምሌ 14 ቀን 2006 ዓ.ም. August 20, 2014)፡- በስዊድን ዋና ከተማ ስቶክሆልም በሚገኘው የደብረሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን የደብረታቦር በዓል ሁኔታ በትናንትናው ዕለት በደማቅ ተከበረ። ጸሎትና የትምህርቱ በኃይማኖት አባቶች ለምዕመናኑ ከተሰጠ በኋላ፣ ከምሽቱ አንድ ሰዓት (13፡00 ሰዓት) ላይ