ፓትርያርኩ የቅዱስ ሲኖዶሱን ውሳኔ አገዱ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


  • በአድባራት አለቆች ላይ የተላለፈው ውሳኔ ‹‹ሕገ መንግሥቱን የሚፃረር ነው›› /ፓትርያርኩ/
  • ‹‹ቤተ ክርስቲያናችን በቂ ሕገጋት አሏት፤ ማእከሉ ተጠብቆ ሊሠራባቸው ይገባል፤›› /ሲኖዶስ/
  • ልዩ እና አስቸኳይ የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ ስለ መጥራት ምክክር መደረጉ ተጠቁሟል

(አዲስ አድማስ፤ ቅጽ ፲፫ ቁጥር ፯፻፸፱፤ ታኅሣሥ ፲፩