ጋዜጠኝነት፤ ለውጥና ተጠያቂነት

VOA | March 22nd, 2012

«ለማህበረሰብ ለውጥ የጋዜጠኞች አዎንታዊ ሚና ምን ሊሆን ይገባል?» በሚል ርዕስ በቅርቡ በዚህ ዋሽንግተን ዲሲ የተካሄደን አንድ የውይይት መድረክ ተንተርሶ የተቀናበረ ዝግጅት ነው። የውይይት መድረኩ ተሳታፊዎቹ፥ የኢንተርኔት ድረ ገጽ ጸሃፊና አሰናጅ፥ እንዲሁም የጋዜጣና የራዲዮ ፕሮግራሞችን አዘጋጅተው ይበልጡን ለኢትዮጵያዊው ማኅበረሰብ በማቅረብ የሚታወቁ ጋዜጠኞች ናቸው።

የውይይት ሥነ ሥርዓቱን የተከታተለው አሉላ ከበደ ከተወያዮቹ አራቱን ጋብዞ አነጋግሯል።

የውይይቱን የመጀመሪያ ክፍል ለማዳመጥ ቀጥሎ ያለውን ይጫኑ።

Play below

 


We would like to hear your opinion.
Join Ethiopian Review's forum and post
your comments. Click here to join us.
If you are already a member, click here.

You must be logged in to post a comment.