በጋምቤላ የታጣቂዎች ጥቃት አራት ኢትዮጵያዊያንና አንድ የፓኪስታን ዜጋ ተገደሉ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


በጋምቤላ ክልል ታጣቂዎች ትናንት ማምሻውን በፈፀሙት ጥቃት አራት ኢትዮጵያዊያንና አንድ የፓኪስታን ዜጋ መገደላቸው ተገለፀ፡፡

የክልሉን ፖሊስ የጠቀሱት የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን እንዳሉት አራት ኢትዮጵያዊያንና አራት ፓኪስታናዊያን ደግሞ ከባድና ቀላል የመቁሰል አደጋ ደርሶባቸዋል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ ተገደሉ የተባሉት ፓኪስታናዊያን ቁጥር አንድ ሣይሆን አራት መሆናቸውንና በአጠቃላይ የሞቱት ሰዎች ቁጥር አሥራአንድ መድረሱን ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ የተባለ ድርጅት ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡

ዝርዝሩን ያድምጡ፡፡
[podcast]http://www.voanews.com/MediaAssets2/amharic/dalet/AMH_sa_ef_gambella_attack_04_30_12.Mp3[/podcast]