በአዲስ አበባ የፓኪስታን አምባሣደር ስለጋምቤላው ጥቃት ተናገሩ

VOA | May 2nd, 2012

በጋምቤላ ክልል አንድ ፓኪስታናዊና አራት ኢትዮጵያዊያንን የገደለው ጥቃት “በፓኪስታንና ዜጎቿ ላይ ያነጣጠረ አይደለም” ሲሉ በኢትዮጵያ የአገሪቱ አምባሣደር ኡላም ዳስ ተጊር ገለፁ።

በሌላ በኩል ደግሞ ለአዲሲቱ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ የሚባል ድርጅት ኃላፊ የሆኑት አቶ ኦባንግ ሜቶ ከትናንት በስተያ ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተገደለው ፓኪስታናዊ አንድ ሣይሆን አራት መሆናቸውን ገልፀው እንደነበር ይታወሣል፡፡

በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሣደር ዛሬ በሰጡን መግለጫ ላይ የተቀናበረውን ዘገባ እና መግለጫውን መነሻ በማድረግ አቶ ኡባንግ ሜቶ የሰጡንን ቃለምልልስ ያዳምጡ፡፡

Play below

 

One Response to “በአዲስ አበባ የፓኪስታን አምባሣደር ስለጋምቤላው ጥቃት ተናገሩ”

  1. ato lemma says:

    መለሰ ኦሮሞና አማራን ለማፋጀት የሞከረዉ ክሽፎአል:: ኢስላምና ክርስትያኖችን ለማጋደል የተሞክረው ክሽፎአል::የምቀጥለው የመለስ ሞት ነው::



We would like to hear your opinion.
Join Ethiopian Review's forum and post
your comments. Click here to join us.
If you are already a member, click here.

You must be logged in to post a comment.