በአዲስ አበባ የፓኪስታን አምባሣደር ስለጋምቤላው ጥቃት ተናገሩ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


በጋምቤላ ክልል አንድ ፓኪስታናዊና አራት ኢትዮጵያዊያንን የገደለው ጥቃት “በፓኪስታንና ዜጎቿ ላይ ያነጣጠረ አይደለም” ሲሉ በኢትዮጵያ የአገሪቱ አምባሣደር ኡላም ዳስ ተጊር ገለፁ።

በሌላ በኩል ደግሞ ለአዲሲቱ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ የሚባል ድርጅት ኃላፊ የሆኑት አቶ ኦባንግ ሜቶ ከትናንት በስተያ ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተገደለው ፓኪስታናዊ አንድ ሣይሆን አራት መሆናቸውን ገልፀው እንደነበር ይታወሣል፡፡

በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሣደር ዛሬ በሰጡን መግለጫ ላይ የተቀናበረውን ዘገባ እና መግለጫውን መነሻ በማድረግ አቶ ኡባንግ ሜቶ የሰጡንን ቃለምልልስ ያዳምጡ፡፡

[podcast]http://www.voanews.com/MediaAssets2/amharic/dalet/AMH_sa_ef_pakistan_ambassador_obang_snme_05_02_12.Mp3[/podcast]