ጋምቤላ የቆሰለ ፓኪስታናዊ ሞተ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


በጋምቤላ ክልል ታጣቂዎች በከፈቱት ጥቃት ቆስለው ከነበሩት ፓኪስታናዊያን አንዱ ትናንት ሕይወቱ ማለፉን በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሣደር አስታወቁ፡፡

በዚህም መሠረት ጥቃቱ በተፈፀመበት ዕለት የተገደለውን ጨምሮ የሞቱት የፓኪስታን ዜጎች ቁጥር ሁለት ደርሷል፡፡

ቆስሎ የነበረው ፓኪስታናዊ ሕክምና ያገኝ የነበረው በመቱ ሆስፒታል እንደነበር ታውቋል፡፡

በጋምቤላ …