ዋለልኝ መኮንን
ወንድሞቼ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስቴር መለሰ ዜናዊ በ21 አመት የአምባገነን የስልጣን እድሜቸው እንደዚህ ያለ ውርደት ሲገጥማቸው አይቼም ሰምቼም አላውቅም:: ከፍተኛ ግፍ:በደል:ጭቆናና ውርደት በሕዝቡ ላይ እያደረሱ ነገር ግን ጠቅላይ ሚኒስቴሩ ልክ እንደ ልማት ሰራተኛና ሰላም ወዳድ እራሳቸውን አስመስለው የኢትዮጵያንና የአለምን ማህበረሰብ በውሸት ሲያደነቁሩን ይሀው 21 አመት ሊሞላ ቀናቶች ቀራቸው::
ጠቅላይ ሚኒስቴሩ የስልጣን ዘመናቸው እየረዘመ በመጣ ቁጥር በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የሚፈፅሙት የወንጀል መጠንም በአይነቱም ሆነ በይዘቱ እጅግ እየጨመረ ይገኛል ጥቂቶቹን ብናስታውስ
-ህዝቦችን በዘር: በብሄር: በቋንቋ: በሀይማኖት: በቀለም: ብሎም በጎጥ እንዲለያዩ ማድረግና ክፍተኛ የጥላቻ ፖለቲካ ቅስቀሳ በህዝቡ ዘንድ ማሰረጨት::
-በርካታ የህዝብን ተፈጥሮዊና ህገመንግስታዊ መብቶችን፧የመናገር:የመፃፍ:የመሰብሰብ:በቡድን የመደራጀት:ሀሳብን በአደባባይ ወጥቶ የምግለፅ: በሀገሩ ላይ የመሬት ባለቤት መሆን: የፈለገውን እምነት መከተልና የመሳሰሉትን በኢትዮጵያ ተፈፃሚ እንዳይሆኑ ማድረግ::
-የተቃዋሚ የፖለቲካ መሪዎችን: አባላቶችን: ደጋፊዎችን: ምሁሮችን: መምህራኖችን: ጋዜጠኞችን: ዘፋኞችን: ነፃ አሳቢ ዜጎችንና በተለያዩ የዲሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ ላይ የሚሳተፉ ግለሰቦችን ማስፈራራት:በእስር ማሰቃየት: በአካላቸውና በስነልቦናቸው ላይ ጉዳት ማድረስ:ንብረታቸውን መውረስ መዝረፍ ማውደም: አስፈራርቶ ከሀገር እንዲሰደዱ ማድርግ: የት እንደደረሱ እንዳይታወቅ ማድረግ: መግደልና ሌሎችንም የመሳሰሉ ወንጀሎችን በመፈፅም ሀገር የማፈራረስ ህዝብንና ሀገርን የማዋረድና የባንዳነት ተልኮውን መወጣት::
-ስለ ሰባዊ መብት መልካም አስተዳደር የህግ የበላይነትን ለህዝቡ በማስተማርና በማስረፅ ላይ የተሰማሩትን መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች: ነፃ ጋዜጦች: የራዲዮና የቴሌ ፕሮግራሞችን ሆን ብሎ የተለያዩ አፋኝና ሰንካላ ሰላማዊዮቹንና የብዙሀኑን መብት የሚያቀጭጩ የሌቦችንና የጥቂቶችን ቡድኖችን ስልጣን የሚያፋፋ ህጎችንና መመሪያዎችን አውጥቶ ለህዝቡ እንዳይደርሱ ማድርግ:: ህዝቡም መብቶቹን እንዳያውቅና እንዳይጠቅም ማድረግ::
-የኢትዮጵያን ህዝብ የሀገር የመሬትና የንብረት አልባ አድርጎ የወያኔ አባላት ብቻ የመሬትና የንብረት ባለቤት እንዲሆኑ ማድርግ:: ሀገርንና መሬትን ለባእዳን መሸጥና ለጎረቤት ሀገሮችም ትላልቅ መሬቶችን ቆርሶ በመስጥትን በመሸጥ አሳልፎ መስጠት::
-በብሄርና በጎጥ የተደራጁ ጥቂት የወያኔ ማፊያዎች የሌብነት ተግባራቸውን በከፍተኛ ሁኔታ ለማስፈፅም ወንበዴ ዘራፊ ድርጅት ማቋቋምና ህዝቡንና ሀገሪቱን መዝረፍ: ማደህየት: ማስራብ: የበዪ ተመልካች ማድረግ::
-የኢትዮጵያ ህዝብ ትክክለኛ እውነተኛና ሚዛናዊ መረጃዎችን እንዳያገኝና በኢኮኖሚ: በማህበራዊ: በፖለቲካ: በዲሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ ላይ ቀጥተኛ ተሳታፊ እንዳይሆን ማድረግ:: እኔ አውቅልሀለው የምነግርህን ብቻ ተቀበል ብሎ ህዝብን በወያኔ የመረጃ ማሰራጫዎቹ ማደንቆር:: ትክክለኛ እውነተኛና ሚዛናዊ መረጃዎችን ለህዝቡ የሚያደርሱትን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር የመረጃ ተቃማትን የግል ጋዜጣዎችን ራዲዮዎች ቴሌቪዥን እና ድህረ ገዕች መረጃዎችን ለህዝቡ እንዳያደርሱ ለማድረግ አታሚ ድርጅቶችን መዝጋት: ፈቃድ መከልከል: ባለቤቶቹን ማስፈራራት: ማሰር: ከሀገር እንዲሰደዱ ማድረግ:: በራዲዮና የቴሌቢጅን የሚሰራጩትን መረጃዎች ከፍተኛ ገንዘብ በማውጥት ሞገዳቸውን ማፈን::
እንግዴ እነዚህን ሁሉ ወንጀልና ውሸት የያዘችው እንስራ ሞልታ መፍሰስ ከጀመረች ዘገየች ነገር ግን ልክ እንደ ሌሎቹ የአፍሪካ መሪዎች ጠቅላይ ሚንስትሩም መማር አልፈለጉም ነበርና አንደኛ ደረጃ የውርደት ካባ በ May 18 2012 የG-9(አንዱ አበበ ገላው ነበረ) ስብሰባ ተሸልመዋል:: ጠቅላይ ሚንስትሩ እንደዚ አይነት ውርደት ይገጥመኛል ብለው እስበው ስልማያውቁ ሲደነግጡና አንገታቸውን ሲደፉ ታይተዋል:: ምክንያቱም ጠቅላይ ሚንስትሩ እንደዚ አይነት ደፋር ኢትዮጵያዊ እንዳይኖር ለማድረግ ላለፉት 21 አመታት ያልፈነቀሉት ድንጋይ ያላፈሰሱት መዋለንዋይ ያላንኩዋኩት በር ያልቆፈሩት ጉድጋድ የለም ነገር ግን የተጨቆነን የህዝብ ድምፅ ማስቆም የሚችል ሰዋዊ ፍጥረት እንደሌለ ስለማያውቁ ለማፈን እንሞክራለን ብለው በተደጋጋሚ የውርደት ካባ እየተሸለሙ ይገኛሉ
በአሁን ሰአት ጠቅላይ ሚንስትሩ አስራ አንደኛ ሰአት ላይ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ ህዝብ ባገኝው አጋጣሚ ሁሉ ሲነግራቸው ቆይቶአል አሁንም ባገኝው አጋጣሚ እየነገራቸው ይገኛል ::ትላንትናም አቶ አበበ ገላው በአለም አቀፉ የ G9 (አንዱ አበበ ገላው ነበረ) ስብሰባ ላይ የተናገሩት በአንድ በኩል የኢትዮጵያ ህዝብ ምን ያህል በአምባገነኖች ቀንበር ስር እንዳሉ ሲሆን በሌላ በኩል የአለም አቀፍ እርዳታ ለጋሽ አገሮች የአምባገነኖችን በዜጎቻቸው ላይ የሚፈፅሙትን ኢሰብአዊና ኢፍታዊ ድርጊቶችና ወንጀሎች መሸፋፈናቸው አስፈላጊ አለመሆኑን ነበር:: በጣም የሚያሳዝነው ግን በህዝብ ትግል ተሸንፈው ተዋርደውና ተጎትተው ከወንበራቸው እንደተጣሉት እንደ ብዙዎች የአፍሪካ መሪዎች የህዝብን የፍትህ የኩልነትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ቸል ማለት አለማድመጥ ይባስ ብሎም አሸባሪ በማለት ህዝብን ሰላማዊ ዜጎችን ፤ለነፃነታቸው የሚታገሉትን ግለሰቦችና ቡድኖች፤ ስለ ነፃነት ፍትህና እኩልነት የሚፅፉትንና የሚያዜሙትን በአሸባሪነት እየተፈረጁ ለተለያዩ ስቃዮችና እንግልቶች መዳረግ የተለመደ ተግባራቸው ነው::
በኢሀዲግ ፓርላማ ብርቅዬው የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካይ የተናገሩትን( በሁዋላ አልሰማንም አላየንም የለም ተናግረናል) ንግግር ጠቅላይ ሚንስትሩ በደንብ ደጋግመው ሊያጤኑት ይገባ ነበረ ግን ልክ እንደ ሙሃመድ ጋዳፊና ሌሎችም የአፍሪካ መሪዎች በስድብና በንቀት አለፉት አሁን ግን ጌቶቻቸው ፊት ነው የማስጠንቀቂያ ደውል እንዲሰሙ የተደረጉት አሁንም ካልተማሩ …………..

አጅግ ያስደስታል ዝም ያሉት ሙጃ ሽምበቆ ነኝ ይላል
አይ መለስ ጀግነነቱ ምግብ አንካን በቅጡ በልተው በማያድሩ ሚስኪን ሕዝብ ላይ ነው አቦ ይመችህ አቢ ይህንን ቅጥረኛ በአለቆቹ ፍት የተተኮስበት ድኩላ አስመስልከው አንደ ትላንታው ቀን ተደስቼ አላውቅም አርግጠኛ ነኝ በአዳራሹ ውስጥ የተስበስቡት የዚን ስው ማንነት መመራመር አንድሚጀምሩ ዘር ይውጣል አቤ, የአትዮጵያን ህዝብ አንዳዋረደ አሱም በተራው ይቅመስው, ይሄ ሌባ ወራዳ ባንዳ ስው መሳይ በሸንጎ
Bravo Abe, we, people from poor Ethiopia, proud of you!
WAW: What a wonderful event.For the first time, I realize Meles Zenawi with out his tong is just one of the beggars on Mekelle sts. He is humble, shy and HELPLESS. May be he confess his sins to God as the thunder from Abe was just like earth quake. He might think he was going to die in the hands of people in the room. May be that is what is waiting for him one of these days. Unless he is total dumb, he will reconsider if humiliating the people and nation he is leading does worth what is waiting for him at the end. It will be 21 yrs in few days since he start killing and abusing the people of Ethiopia in whole sum. It is good for him and everybody if he leave the post and hand it over to the people of Ethiopia. In Ethiopian history no leader stink to the peoples taste like meles does. The only way out for him out of this misery is by apologizing to the people for the wrongs he done to the nation departing from power.
ይህን ባንዳ አቢ አቀመስክው በርታ ወንዳታ
yeap agreed
WAKE-UP ETHIOPIANS PEOPLE WE STRAGGLE AND REMOVE OUT THIS HORN OF SATAN PERSON STAND UP HOLD HAND BY HAND IT IS TIME ENOUGH IS ENOUGH WITH OUT NATIONALITY THERE IS NOT WISDOM I PROUD MR ABEBE HE DONE HIS MISSION
Abebe Gelawe,you made history my hero i am proud of you,first time in my life you make Melese like a little mouse in front of a big cat or rubber in fire,he is only good in front of ETV camera and only in Ethiopia other than that he is cowered as i heard before he was leader of some bank robbery mission in Adwa,Tigray when they are in dedebit and he was the first to run left the rest of his army behind him.Now tanx to Abebe Gelaw we proof that he is very cowered and shim full in front of G8 meeting camera in Washington,Dc again Thank you Abebe Gelaw you are the best.
Abe, I and peace loving the Ethiopian people proud on you. You definitely spoke the feeling and aspiration of the voiceless of 80million people. It is quiet touchable and lesson to all of us to speak the truth where and when ever.It is also your personal courage and principle as a journalist to bring freedom in our home land. God bless u and our peace loving people.
መላስ / የሰት/women/ ነው—ራስ አበበ አረጋየ/abebe argaye/patriot/male ወነደ
patriot abebe aregaye is brave-5 years in wood-to fight Italian Fashist/
look your face,your body Abebe Gelawe here you eat-you drink– the patriot wear
Kake, more than that ketche–skeny—neww the anti-Meles-they will give you Ransom–
money–money–but you donot ሃቨ a country–ህገር -ሃገር የለሀም በዶላረ ሰተከው/you sell it/
ethiopia-hager-first ሃገር ኪድሚያ
ወንድ የሚኮነው ይህ ድርጊት አዲስ አበባ ቢሆን ነበር
Anonymous Reply:
May 22nd, 2012 at 4:50 am
ጅል!! በሶፍት ኮፒ ይቀላል….
The person who humilated My PM would have been a Martyr had the schock been in Addis, any ways it still needs courage even in the US, Bravo
ከላይ ለተጽፍው የአቤ ወንድነትማ, በአጋዚ ጦር አና በፈደራለ ፖሊስ የሚያስብውን ጠመንጃ ራስ አለቃችሁን የምሱን አና የሚገባውን ስጥቶታል ጠረጵዛ አየደበድበ አገር ይያዝ ይለቀቅ የሚለው ለካስ አንዲህ ሽንታም ነው ይገርማል ይደንቃል አይ ልማታዊው ጠቅላይ ሚኒስቴር የአፍሪካ መሪ ጉድ ሆነ ማመን ነው የሚያቅተው አንገቱን ድፍቶ ቁና ቁና ሲተነፍስ ማየት ይልቅ አዚህ ጀግናቹ ሰፈር አንዳይደሪስ አና ለበለጠ ወርደት አንዳይዳረግ ምከሩት አግረ መንገዳቹንም መልአክታችንን አስተላልፍልን ትንሽ አንዲታገስን አየተዘጋጀንለት ነው የማያዳግመውን ዎጋውን ልንስጠው
I dont encourage this at all, humiliating ur own PM infront of world leaders doesn’t solve any problem. u might be against Meles poletics, but ur action made things worsethan good. Kinjit leaders stand against each other here in DC, but the poor people made the price in back home, people died , migrate, lost end up prison but those leaders keep their prestigeous life here except Birtukan, if u need freedom stay home fight for freedom not in DC.
Melese Zenawi never tought this day will come, but it did, it will continue to appear again and again and again. “You can only cheat some people some time, but you can not cheat all the people all the time.” It cought up with him, he will never have free stage in the worled affaires any longer. Ethiopians have mead their point.
May God bless Ethiopia and it’s great people.
The time has arrived, this is the sign of the begining of the end of ethno-fascism in our country. This blood thursty dictator and his gangs will die in the hands of ethiopian people.
They pland to escape and enjoy the looted money; we should not allow that to happen.
Tank you Abebe
Meles is a devil in spirit and flesh.An angel named Abebe Gelaw told the devil to refrain from doing his misdeeds such as lying, killing, murdering, torturing,looting,spreading animosity,contempt and destruction.He , the devil, is given time to repent and let us see what he is going to do.
Abe exccccccccellent job. I am proud of you.It was one of my happiest day in my life. Guys have you seen the so called pm’s face he get shocked . I have a question for his protocol people(guards or care)givers how was his pants or underwear after the meeting? He may pooped or peed. I smeled somthing hahahahahahahahhahahahahahahahahahahah!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!! this is not Arat kilo parlama dude.