አዲስቱ ኤርትራ አሮጌውን ስትመስል (አደፍርስ ተሰማ)

አደፍርስ ተሰማ | May 31st, 2012

አዲስቱ ኤርትራ አሮጌውን ስትመስል (አደፍርስ ተሰማ)ዘመኑ ቆየና በውል ጊዜው ተረሳኝ እንጂ ይህ መጣጥፍ የወጣው ያኔ “ኢትዪጵያን ሪቪው” በወረቀት ህትመት በሚወጣበት ጊዜ ነበር። ወቅቱ ወያኔና ሻብያ የሃገር አለቆች የሆኑበት ሪዪተዓለማዊው የምሥራቁና የምዕራቡ ፍትጊያ በዘርና በጎሳ ግጭት የተተካበት ዘመን ነበር። ጊዜው በነጮቹ የቀን መስፈሪያ 1993 ነው።
በቅርቡ ወያኔና ሻብያ የሥልጣን መውጫ ቀናቸውን በነፃነት ስም አክብረውት አለፈዋል። ሃያ አንድ አመታት ረጅም ጊዜ ነው። እስቲ በደርግና በሻብያ ፍትጊያ ትለፋ የነበረችው ኤርትራ ዛሬ ምን ትመሰላለች። የቆየውን ጽሁፍ ተመልክተው አሁን ኤርትራ የቆመችበትን በማመሳከር ያለዎትን አስተያየት ይስጡን።
አዲስቱ ኤርትራ አሮጌውን ስትመስል (አደፍርስ ተሰማ)




We would like to hear your opinion.
Join Ethiopian Review's forum and post
your comments. Click here to join us.
If you are already a member, click here.

You must be logged in to post a comment.