የኢትዮጵያን ሪቪው ርዕሰ አንቀጽ
“ከምግብም በላይ ነጻነት እንሻለን!”
ጋዜጠኛ ኣበበ ገላው በሃያላኑ መንግስታት ጉባኤ ፊት “ከምግብም በላይ ነጻነት እንሻለን!” ሲል ተናገረ። በርግጥ ይህ አባባል ለአንዳንድ ሰነፎች ብዙም ትርጉም ላይሰጥ ይችላል። በመሰረቱ ግን ነጻነት አንዱ የእኛ የሰው ልጆች መሰረታዊ ፍላጎት ነው። በተለምዶ የሰው ልጆች ፍላጎቶች ሶስት ናቸው ይባል ነበር። ግን አይደለም አራት ናቸው። ከምግብ፣ ከልብስና ከመጠለያ ጋር ነጻነት አንዱ መሰረታዊ ፍላጎታችን ነው። እንዲያውም የሰው ልጅ ነጻነቱን ከምግብም ሁሉ በላይ ሲሾመው ይታያል። ማን ነው እስቲ ማርና ወተት እየጠጣህ ጮማ እየቆረጥክ ኑሮህን በወህኒ ቤት አድርግ ቢባል እሺ የሚል? ማንም ለዚህ አይመዘገብም። ይልቁን የመንቀሳቀስ፣ የመናገር፣ የመምረጥ መብቱ ተከብሮለት ደረቅ ዳቦውን በነጻነት እየበላ ወይም ቆሎውን እየቆረጠመ በቤቱ ኩርምት ብሎ ቢተኛ ይመርጣል። ይህ የሚያሳየው የሰው ልጅ ለነጻነቱ ታላቅ ክብርና ቦታ እንደሚሰጥ ነው። የሚያሳዝነው ደግሞ አቶ መለስ ዜናዊ በስልጣን ኮርቻ ላይ ተኮፍሰው ለመዝለቅ የሚያስችላቸውን ቀለብ ለሚቆርጡላቸው ኃያለን መንግስታት ልማታዊ መንግስት የሚያስመስላቸውን ተውኔት ቢሰሩም ሃገራችን ውስጥ ግን ህዝባችን በከፍተኛ የኢኮኖሚ ድቀት ውስጥ በመማቀቅ ላይ ይገኛል። ለዕለታዊ ፍጆታ የሚሆን እንኳ በቂ ዳቦም የለም። ስለሆነም የአቶ መለስ ተውኔት፣ ከተራ ጉንጭ አልፋነት የበለጠ ቦታ የሚሰጠው ቁምነገር አይደለም።
አበበ የገለጸው ይህንን ሃቅ ነው። ነጻነት ያስፈልገናል! ታዲያ፣ ያ…. አበበ የተናገረበት ቅጽበት አቶ መለስን፣ እንደውሻ ጭራ አስቆልፎ፣ አስደንግጦና አዋርዶ በዋሽንግተኑ ኢምባሲያቸው ውስጥ የተደገሰላቸው ግብር ላይ እንዳይገኙ እፍረት ውስጥ ጥሏቸው ወዲያውኑ አስፈርጥጦ ወደ አገር አስመልሷቸዋል። ደቡብ አፍሪካም ውስጥ በጀግኖች ኢትዮጵያዊያን እንዲሁ አንገታቸውን ደፍተዋል። የአበበን መልዕክት ለወደፊት ትግላችን መፈክር አድርገን በተጠናከረ ሁኔት በአንድነት መንቀሳቀስ ይጠበቅብና። ካለፈው አንድ ዓመት ወዲህ እንኳን አገራችን በምትገኝበት የአፍሪካ አህጉር ለዘመናት ተንሰራፍተው የነበሩ አምባገነኖች በቱኒዚያ፣ በግብጽና በሊቢያ በሕዝባዊ አመጽና መነሳሳት ተገርስሰው ወድቀዋል። በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ጭቆና በእነዚህ አገሮች ውስጥ ከነበረው ጋር ሲነጻጸር እጅግ የከፋና የተባባሰ ነው። ከዚህም በተጨማሪ የወያኔ በትር ያላረፈበት ዜጋና የሕብረተሰብ ክፍል ስለማይገኝ ኢትዮጵያውያን ተባብረን የመለስ ዜናዊን ፈላጭ ቆራጭ አገዛዝ ከስልጣን አውርደን በምትኩ ሁሉን ኢትዮጵያዊ የሚያሳትፍ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የምንመሰርትበት ወቅት ከመቼውም ጊዜ በተለየ ሁኔታ አሁን ነው እንላለን።
እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ!

Well done!We do not live to eat.
ፅሃፊውን እያመሰገንኩኝ መለስ በአሁኑ ሰአት በአቶ አበበ ገላው በደረሰበት ከሚሳዬል ያላነሰ ድብደባ ክፉኛ ተጎድተው ለህክምና አውሮፓ ይገኛሉ:: አቶ መለስና አሽከሮቻቸው የአንድ ግለሰብን እውነትና የታፈነ ጩኸት ሲሰሙ ምንኛ እንደሚሸበሩና እንደሚታመሙ ተመልክተናል :: ፅሀፊው እንዳለው የወያኔን አምባገነን ስርአት በጋራ ተሰባስበን ከስልጣን ለማስወገድ መልካም አጋጣሚው አሁን ነው!!!
ትክክል ነው፡፡ የሰው ልጅ ነፃነት ካለው በነፃነቱ ስለየኢኮኖሚ ችግሩ ተገንዝቦና ስለመፍትሄው አስቦ በዛው አንፃር ሰርቶ መፍትሄ ሊያመጣ ይችላል፡፡ ከዚህ የሚያገኘውም እርካታ እጅግ የላቀ ነው፡፡
Thank you Elias for posting this editorial. You should continue to give us directions on what to do for our country. Information is power. Keep up the good work.
በጣም በጥሩ ሁኒታ የተዘጋጀ ኢዲቶሪያል ነው:: በተለይ በዚህ ሰሞን በእገራችን ውስጥ በመደረግ ላይ ያሉትን ጸረወያኔ እንቅስቃሴዎችና በውጭ እገርችም ውስጥ በመደረግ ላይ ያሉትን ተግባሮች በጥሩ ሁኔታ እሳይቶእል::
I dont think the writer has got the point. Have you read or heard any thing said of Abraham Maslaw? please try to articulate your idea whenever you want to write and where ever u want to stick it on well grounded sources,please do not mess up with some one’s great idea. For this , the best thing to do is read first. As to the statement made by Abebe Gelaw, the issue is good and i support it if he is doing it out of a selfless act, but I have my own doubts about the authenticity or motive of him. Some people like Tamagne who are ” siltan maniac” …might be behind. I have a very big question oh his [Abebe's ] language competence, having had his education in English and having lived in America , how come that he is so poor in the language ? He is way poor ( I dont think he is stupid in learning or picking up things) and i will advise him to attend classes at least to express himself in a plain language . It is embarrassing to appear as a media presenter with that poor proficiency. Not being proficient in English isnt a problem as long as he chooses not to use the language for promoting his ideas , in this case he can use his own language and get an interpreter.
Next time , I wanna see him speaking not the ” Amar-english” but ….
Buta madingo Reply:
June 10th, 2012 at 10:54 pm
Buddy,the message is clear one and only one freedom before food and Abebe send the message this is the message of all Ethiopian people.we are not in English class here no one speak English fluently we all try to understand each other.You are acting like a fault finder or maybe TPLF side let us clear the cloud we are not here for English class our demand is freedom and only freedom that is the message from Ethiopian people by Abebe Gelaw(Gemoraw)bracket is main.join the program unless you are TPLF supporter.Thank you.
Bene lay Teshager Reply:
June 11th, 2012 at 3:18 pm
Hi Buddy ! you are absolutely write about the issues that Abebe mentioned and I do support that. I wouldt mean Abebe who didnt get the issues ,I am referring to the person who wrote the article on this same page at the top ( in Amharic). So, apologies for that confusion. When it comes to the language proficiency of the Abebe, I dont know why we deny the clear fact. I wanted to see him speak in a way he can make his point so clear and persuasive.If he chooses to keep working in the language ,then he has to get it right as it will help him communicate better. To your surprise I have seen the presentation he made some where in Europe, and it was so funny ,if not embarrassing, to see a person to be that poor having lived for such long time in the US. Look, I have no problem about his issue and never been part or supporter of EPRDF or any of its associates. What I am saying is that any one who is trying to represent this particular society need to be competent. And the language you speak matters so much in getting your idea across the board. This is one option. The second option is to use the language that he is fluent about and get the interpreter. I tell you I hardly understood while he was shouting at Meles that day. So, if I who myself have the same background with him fail to understand what his message is , how any one who do not know any of the Ethiopian languages get him? . Has he done write …yes !!! but could it be done in a better way and within the time frame he snatched…yes !! So, that is my whole point. Do I support his idea…absolutely right !!! .
Buddy, we are on the same page , that is sure thing !!!!!!!!!!!!
“I have never seen any ‘Ethiopian’ who co-opted freedom for food “. Do you find any nation so selfish, in-confident, ethnocentric and complacent for a wrong reason than habesha ? When I say ‘Ethiopian, Im referring to the habeshas only not the rest of the society who have never accepted and do not seem to accept being Ethiopian ,cos, they are not. At times, they say that they ‘we are one’ and at another time, they preach about the superiority of one group ( you know which) probably the one responsible for the failure of the wrongly perceived state.
Europeans jealous of African rich natural resources and land, came and robed,colonized,assign puppets masquerading their envious acts with trust and foreign aids is a prime example of how these feeling operate in our-lives..Still to this day controlling almost all the countries of the world with centralized banking system called debt.e.t.c all is because i am so jealous of what they have i must control,kill destroy,enslave so on!
መለስ እኮ እንግሊዝኛው ገብቶታል:: ፊዚካል ያሳየውን ሁኔታ እያየን:: እንደዚህ ከስቶ እይቸ ኣላውቅም:: ኣበበ ኣላማውን መትቶአል:: ናይጀርያንስ እንደንግስቲቱ እኮ ኣይደለም እንግሊዝናውን የሚናገሩት:: ኣፍሮ እኢንግሊሽ ነው:: የእበበ ኢንግሊሽ ፕርፌክት ነው:: በአንግሊሽ ነው እኮ ስኮላሩን ያገኘው::
ለነገሩ በኔ ላይ ተሻገር ቅናትህ ቆሞብህ መንጨርጨርህ ይታወቅብሃል:: እድሜ ለኣቤ ሞት ለዲክታተር
Anonymous Reply:
June 24th, 2012 at 12:05 am
Dear Gash Tesfa…
Im really impressed by your analysis and Im agree that Meles has never been shocked and embarrassed as he does that day . But I have never been jealous I tell you !
Bene lay Teshager
I am baffled by your idiocy and stupidity. you know nothing and yet you try to pretend that you know English better than Abebe does. Although you are such an ignorant idiot who knows nothing, i must tell you that Abebe was an English Professor in England just before left for US two years a go. You better die than being a living moron
አቤ ስለ ነጽነት ጽምጹን ከፍ አድርጎ ያሰማው በአረመኔው የመለስ አጋዝዝ ስር ለወደቀው የኢትዮጵያ ሕዝብ አንጂ አንደአናንተ አይነት ሕሊናቸውን ሽጠው ለበሉ አጋስ ሶች አይደልም አለቃቹ በዛን አንገቱን በደፋበት ስሞን ስታላዝኑ የተደመጣቹት አበበ ከምግብ በፊት ነጻነት አለ ብላቹ ነበር አኛ ደግሞ የምንለው ምግቡን ለአናንት ለመጋዣቹ ትተን መብቱ የተንጠቀው የኢትዮጵያ ሕዝብ ነጽነቱን ተቀናጅቶ ከአናንት በአትዮጵያ ስም ከምትነግዱ ዘረኛ የወያኔ መንጋ ተላቆ የስው ልጅ በዘሩ, በቤሔሩ, ብህይማኖቱ, የማይከፋፈልበት ህዝቦችዋ በአኩልነት ስርተው አና በልተው የሚያድሩበት ኢትዮጵያን ለማየት ነው