ሳምሰንግ ኤሌክትሮኒክስ ኢትዮጵያ ውስጥ መገጣጠሚያ ፋብሪካ ሊከፍት ነው

ሪፖርተር | July 27th, 2010

- አዳዲስ ምርቶቹን አስተዋወቀ

(በታምሩ ጽጌ)

በዓለም ላይ በሴሚ ኮንዳክተር ቴሌኮሙዩኒኬሽን፣ ዲጂታል ሚዲያና ዲጂታል ሚዲያ ኮንቨርጀንስ ቴክኖሎጂ በከፍተኛ ሽያጭ የሚታወቀው የደቡብ ኮሪያው ሳምሰንግ ኤሌክትሮኒክስ ሊትድ፣ በሚቀጥሉት ሁለትና ሦስት ዓመታት ኢትዮጵያ ውስጥ የመገጣጠሚያ ፋብሪካ ውስጥ እንደሚከፍት አስታወቀ፡፡




We would like to hear your opinion.
Join Ethiopian Review's forum and post
your comments. Click here to join us.
If you are already a member, click here.

You must be logged in to post a comment.