ብላቴን ጌታ ሎሬንዞ ታዕዛዝና ኢትዮጵያዊነት

EthiopianReview.com | June 23rd, 2012

ፕ/ር ዳንኤል ክንዴ

ለኢትዮጵያ አንድነት፣ ነፃነትና ዕድገት አስተዋጽኦ ያደረጉ ብዙ የኤርትራ ተወላጆች ነበሩ፣ አሁንም አሉ። ከእነዚህ ግለሰቦች መካከል ከፍተኛውን ቦታ ይዘው የሚገኙት ብላቴን ጌታ ሎሬንዞ ታዕዛዝ ናቸው። ብላቴን ጌታ ማለት የንጉሥ ዋና ጉዳይ ፈጻሚ ማለት ነው።

እኝህ ሰውዬ የት ነበር የተወለዱት? ኤርትራ የኢጣሊያን ቅኝ ግዛት በነበረችበት ወቅት እንዴት ብለው ነው ከአገራቸው ሊወጡ የቻሉት? በጊዜው ጀኔቫ በነበረው የዓለም መንግሥታት ማኅበር ውስጥ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር እንዴት ሊሆኑ ቻሉ? ከጦርነቱ በኋላስ የኢትዮጵያ የመጀመሪያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እንዴት ሊሆኑ ቻሉ? ለኢትዮጵያ ብዙ ሥራ ይሠራሉ ተብሎ ይታሰብ በነበረበት ወቅት እኝህ ታላቅ ሰው ገና በወጣትነት ዘመናቸው በተወለዱ በ46ኛው ዓመታቸው ስዊድን ላይ ሞቱ። ስለአሟሟታቸው ብዙ ነገር ይወራል፤ ዕውነቱ ግን የት ላይ ነው? … ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ


2 Responses to “ብላቴን ጌታ ሎሬንዞ ታዕዛዝና ኢትዮጵያዊነት”

  1. amanuel says:

    እሰክ ዛሬ ድረስ ካነበብኩት ጽሁፍ ሁሉ የበለጠ ጽሁፍ ነው

  2. TD says:

    Irrelevant historical fact does not feed injera to vast majority of Ethiopians.



We would like to hear your opinion.
Join Ethiopian Review's forum and post
your comments. Click here to join us.
If you are already a member, click here.

You must be logged in to post a comment.