የእሁዱን የሕዝበ ሙስሊም ስብሰባ ወያኔ ሕገወጥ ነው አለ

VOA | July 13th, 2012

ሐይማይኖትን ሽፋን ያደረጉ አንዳንድ ወገኖች የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ስብሰባ በሚካሄድበት ቀን የተከለከለና ሕገወጥ ስብሰባ ለማድረግ እየተዘጋጁ ነው ሲል ፌደራል ፖሊስ አስጠንቅቋል፡፡

በሌላ በኩል ግን በአዲስ አበባ መስጊዶች የፀሎት ሥነ-ሥርዓት ወይም ሰደቃ ለማድረግ ዕሁድ ሐምሌ ስምንት ቀን የተያዘው የሙስሊም አማኒያን ፕሮግራም ሠላማዊ ነው፤ የሐይማኖት ጉዳይ ነው፤ በታሰበው መሠረት ይካሄዳል ሲሉ የሕዝበ ሙስሊሙ ጥያቄዎች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ ከሚል ሸምሱ ለቪኦኤ አመልክተዋል፡፡

የመንግሥትን ማስጠንቀቂያ የሚመለከተውን ዘገባና ከአቶ ከሚል ሸምሱ ጋር የተደረገውን ሙሉ ቃለምልልስ ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ፡፡




We would like to hear your opinion.
Join Ethiopian Review's forum and post
your comments. Click here to join us.
If you are already a member, click here.

You must be logged in to post a comment.