መንግሥት በሃይማኖት ጉዳዮች ጣልቃ አይግባ የሚል መልእክት የሚያሰሙ ሙስሊሞች አደባባይ እየወጡ፣ በሰላማዊ መንገድ ጥያቄዎቻቸውን ሲያቀርቡ ወራት ማለፋቸውን የተለያዩ መገናኛ ብዙኀን የዘገቡበት ጉዳይ ነው። ከሰሞኑ፣ ግን ለየት ያለ ሁኔታ ማጋጠሙን ፤ ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ የላከልን ዘገባ ያስረዳል።
Play below
መንግሥት በሃይማኖት ጉዳዮች ጣልቃ አይግባ የሚል መልእክት የሚያሰሙ ሙስሊሞች አደባባይ እየወጡ፣ በሰላማዊ መንገድ ጥያቄዎቻቸውን ሲያቀርቡ ወራት ማለፋቸውን የተለያዩ መገናኛ ብዙኀን የዘገቡበት ጉዳይ ነው። ከሰሞኑ፣ ግን ለየት ያለ ሁኔታ ማጋጠሙን ፤ ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ የላከልን ዘገባ ያስረዳል።
Play below
You must be logged in to post a comment.
ጎበዝ እንበርታ ከሙስሊም ወገኖቻችን ጋር ሆነን ገደል ጫፍ ያለውን ወያኔ ገፍትረን እንጣለው
Wayane is Ethio’s enemy please let us unit soon without diference!
Dil lemuslimu؛ ewnet yashenfal