መለስ ዜናዊ ሥልጣን ላይ ያለመኖር አንድምታ ዙሪያ ትንታኔ (VOA)


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


የተለያዩ ምንጮች የጤና ይዞታቸውን አስመልክተው የሚያቀርቧቸው መረጃዎች መለያየትና ይፋ ተጨባጭ መረጃ ያለመኖር የአቶ መለስን ወደ አገር መሪነት መንበር መመለስም ሆነ የአገሪቱን አመራርና ቀጣይ ሁኔታ ይበልጥ አነጋጋሪ አድርጎታል።

ይሄንኑ ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ተንታኝ ጋብዘናል። ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገ/ማርያም በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ክፍለ ግዛት የካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህርና የኅግ ባለ ሞያ ናቸው።

ፕሮግራሙን ለማዳመጥ እዚህ ይጫኑ፡