የመን የነበሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች

ዶይቸ ቬለ | July 31st, 2012

በኢትዮጵያ መንግሥትና IOM በሚል ምሕፃረ-ቃል በሚጠራዉ ዓለም አቀፍ የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት አማካይነት ወደ ሐገራቸዉ የተመለሱት ስደተኞች በየመን አቋርጠዉ ወደ ተለያዩ አረብ ሐገራት ለመግባት ያለሙ ነበሩ።

በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ የመን ተሠደዉ የነበሩ በመቶ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዉያን ሰሞኑን ወደ ሐገራቸዉ ተመልሰዋል። በኢትዮጵያ መንግሥትና IOM በሚል ምሕፃረ-ቃል በሚጠራዉ ዓለም አቀፍ የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት አማካይነት ወደ ሐገራቸዉ የተመለሱት ስደተኞች በየመን አቋርጠዉ ወደ ተለያዩ አረብ ሐገራት ለመግባት ያለሙ ነበሩ።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ እንደዘገበዉ ካለፈዉ ሳምንት ማብቂያ ጀምሮ ከአምስት መቶ በላይ ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች አዲስ አበባ ገብተዋል።ዝር ዝሩን እነሆ።

Play below

 

One Response to “የመን የነበሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች”

  1. Dori says:

    When the regime of TPLF comes to an end, the suffering of Ethiopians will also end. Down with TPLF. Long live Ethiopia.



We would like to hear your opinion.
Join Ethiopian Review's forum and post
your comments. Click here to join us.
If you are already a member, click here.

You must be logged in to post a comment.