የኢትዮጵያ መንግሥት አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ፥ ሁለቱን ስዊድናውያን ጋዜጠኞች ጨምሮ 1,923 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን የፍትሕ ሚኒስትሩ አቶ ብርሃን ኃይሉ አስታውቀዋል። በሽብርተኝነት ተከሰው የታሠሩ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችና ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ጉዳይ ግን ለይቅርታ ቦርዱ አለመቅረቡን ሚኒስትሩ ተናግረዋል። የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ያዳምጡ፡፡
ጋዜጠኞችና የፖለቲካ መሪዎች አልተፈቱም (VOA)
VOA | September 10th, 2012We would like to hear your opinion.
Join Ethiopian Review's forum and post
your comments. Click here to join us.
If you are already a member, click here.
You must be logged in to post a comment.
