በኢህአዴግ ማዕከላዊ ምክር ቤት ስብሰባ የግንባሩና የአገሪቱ መሪዎች ይመርጣሉ።

VOA | September 13th, 2012

በኢህአዴግ ማዕከላዊ ምክር ቤት የመሪዎች ምርጫ ሂደት፤ በወቅቱ የአገሪቱ መሪ ማንነትና ተያያዥ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ የተካሄደ ቃለ ምልልስ።

የኢህአዴግ ማዕከላዊ ምክር ቤት በያዝነው ሳምንት መገባደጂያ በሚያካሂደው ስብሰባ በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩትን የፓርቲውን ሊቀመንበርና የአገሪቱን ጠቅላይ ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊን የሚተካ መሪ ይመርጣል ተብሎ ይጠበቃል።

በማእከላዊ ምክር ቤቱ ስብሰባና የምርጫ ሂደት፤ እንዲሁም ብዙዎችን ሲያነጋግር በሰነበተው በአገሪቱ ኅገ መንግስታዊ ድንጋጌ መሠረት አቶ መለስን በተጠባባቂ ጠቅላይ ሚንስትርነት የተኩት አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ በመንግስት ብዙኃን መገናኛዎች በምክትል ጠቅላይ ሚንስርነት መጠራትና ሌሎች ተዛማች ርዕሶች ከውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዲሬክተር አቶ ጌታቸው ረዳ ጋር የተካሄደ ቃለ ምልልስ ነው።




We would like to hear your opinion.
Join Ethiopian Review's forum and post
your comments. Click here to join us.
If you are already a member, click here.

You must be logged in to post a comment.