የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ተመክሮ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


«ከውድድሩ ወጥተናል፣ ሆኖም ሰፋ ያለ ተመክሮ አካብተናልና ፣ ከዚህ ልምድ በመነሣት የወደፊቱን ሂደት እንቀይሳለን» ። ይህን ያሉት ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ አቶ ሰውነት ቢሻው ናቸው። ከ 31 ዓመታት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ አፍሪቃ የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ብቅ ያለውና በመጀመሪያ ዙር ተሸንፈው መውጣት ዕጣቸው ከሆነ 8 የአፍሪቃ ሃገራት ቡድኖች መካከል አንዱ የሆነው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን፣ በደቡብ አፍሪቃ ስላሳየው እንቅሥቃሴ፤ ስለደጋፊዎቹም አስተዋጽዖ፤ ሃይማኖት ጥሩነህ ከደቡብ አፍሪቃ ፣ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅራ ልካልናለች። ያዳምጡ: