በዚህ ዓመት 12 ሺህ ደቡብ ሱዳናዊያን ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል መባሉን ዩኤንኤችሲአር አስተባበለ


መረጃ ቲቪ አባል በመሆን የሳተላይት ቲቪውን ቀጥታ ስርጭት፣ ወቅታዊ ዜናዎችን እና ትንተናዎችን፣ የመዝናኛ ፕሮግራሞችን፣ ስፖርት እና ሌሎችንም ዝግጅቶቻችንን በፍጥነት እና ጥራት ስልክዎ፣ ኮምፒዩተርዎ ወይም ቲቪዎ ላይ ማየት ይችላሉ። እዚህ ሊንክ ላይ በመጫን አባል ይሁኑ


በያዝነው የአውሮፓዊያን ዓመት ከደቡብ ሱዳን እየተሰደዱ ወደ አጎራባች ሃገሮች የገቡት ደቡብ ሱዳናዊያን ቁጥር ከ19 ሺህ እንደሚበልጥ የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን እየጠቀሱ ቢዘግቡም የመንግሥታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር የኢትዮጵያ ቢሮ የተጠቀሰው ቁጥር ትክክል አለመሆኑን አስታውቋል፡፡

ዘገባውን የመንግሥታቱን ድርጅት…