Ethiopian Review

HOME | CONTACT | FORUM | ALBUM

የኢትዮጵያ ወቅታዊ ፓለቲካ – ከዶክተር ነጋሶ ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ

EthiopianReview.com | December 7th, 2009 at 1:54 pm | | Print This Post

(DW) — የቀድሞዉ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳና የቀድሞዉ የመከላከያ ሚንስትር አቶ ስዬ አብረሐ ለምሥረታዊ አበክረዉ የጣሩለት የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች ዲሞክራሲያዊ መድረክ ወደ ጥምረት-ሲያመራ፥ ሁለቱ ፖለቲከኞች የአንድነት ለፍትሕና ለዲሞክራሲ ፓርቲን ተቀይጠዋል። ዶክተር ነጋሶን ዛሬ-ለምን እና እንዴት ብለናቸዋል። ከመድረክ ምሥረታ ሒደት ይጀምራሉ።እንስማቸዉ። Click here

Write a Comment

Please answer the following question:

what is 9 plus 3?



Related posts:

  1. ግንቦት 22 ከተገደሉት ከወ/ሮ አማረች ገላኔ ባለቤት ከአቶ ገልገሎ ኩይታ ጋር የተደረገ ቃለ-መጠይቅ
  2. የኢትዮጵያ መንግሥትና ዉጪ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን
  3. የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት ብይንና ተቃዉሞዉ
  4. የኢትዮጵያው አውሮፕላን አደጋ መንስኤ እስካሁን አልታወቀም
  5. ጥያቄ ለኃይሉ ሻውል እና ለመኢአድ አባላቶች