Ethiopian Review

Ethiopian News and Opinion Journal

የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት ብይንና ተቃዉሞዉ

ethiopianreview.com | December 24th, 2009 at 12:11 pm |

(DW) — የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን በኃይል ለማፍረስ አድመዋል ፤ ግንቦት ሰባት ከተባለው ድርጅት ጋር ዓላማቸውን በኃይል ለማስፈፀም ተንቀሳቅሰዋል ፤ በሚሉና በሌሎችም ተያያዥ ጉዳዮች ክስ በተመሰረተባቸው ከፍተኛ መኮንኖችና ሲቪሎች ላይ ዛሬ የመጨረሻ የቅጣት ውሳኔ ሰጥቷል። በዚሁ ውሳኔ አምስት ተከሳሾች የሞት ቅጣት ሲበየንባቸው ሰላሳ ሶስት ደግሞ የዕድሜ ልክ ዕስራት ተፈርዶባቸዋል ። ከተከሳሾቹም የአንዳንዶቹ ንብረት እንዲወረስ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ አሳልፏል ። ዝርዝሩን ታደሰ ዕንግዳው ከአዲስ አበባ ልኮልናል ። Listen below





Related Posts

  1. የግንቦት ሰባት ተከሳሾች ጉዳይ
  2. የኢትዮጵያ መንግሥትና ዉጪ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን
  3. የኢትዮጵያ ወቅታዊ ፓለቲካ – ከዶክተር ነጋሶ ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ
  4. ዶ/ር ብርሃኑ ነጋን ጨምሮ አምስት ሰዎች በሞት እንዲቀጡ ተወሰነ
  5. Ethiopia: EPRDF, "Incorporated"?

Leave a Reply