የመሬት ኪራይ ውል ለውጭ ባለሃብቶች
(Deutsche Welle) — በኢትዮጵያ ለአያሌ ዓመታት ጸንቶ የቆየውን የዕህል እጥረት ለመቋቋም ይበጃል በሚል ሰፋፊ የሆኑ ለም መሬቶችን ለውጭ ባለሃብቶች ማከራየቱና ለማከራየት የውል ድርድር ማካሄዱ ቀጥሏል።
ዕርምጃው በኢትዮጵያና በሌሎች በርከት ባሉ የአፍሪቃ አገሮችም ሕዝብን በአግባብ ለመቀለብ የሚያስችል በቂ መጠባበቂያ ዕህል ባለመኖሩ በጣሙን እያከረከረ መሄዱ አልቀረም። ጌታቸው ተድላ በአሕጽሮት ISS በመባል የሚታወቀውን ተቀማጭነቱ በደቡብ አፍሪቃ የሆነውን ዓለምአቀፍ የዋስትና ጥናት ማዕከል ባለሙያ ፖውል ሣይመንን በዚህ ጉዳይ በስልክ አነጋግሮ ነበር፤ ያጠናቀረው ዘገባም የሚከተለው ነው።
|
|
Write a Comment
Related posts: