Ethiopian Review

HOME | CONTACT | FORUM | ALBUM

የሶማሊያ ቀዉስና የኢጋድ ሥብሰባ

ethiopianreview.com | May 21st, 2009 at 12:13 pm | | Print This Post

ለሶማሌዎች-በጣሙን ለመቅዲሾ ነዋሪዎች ግን ጥያቄዉ ዛሬን አድረን ነገ እንዉል ይሆን ወይ ሳይሆን አልቀረም። የድርድር ቀጠሮዉ-እስኪደርስ፥ የድጋፍ ቃሉ ገቢር እስኪሆን የሽግግር መንግሥቱ ባለበት መቆየቱም በይደር-የሚታይ ነዉ።

የምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ-መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) በእንግሊዝኛ ምሕፃሩ አባል ሐገራት የዉጪ ጉዳይ ሚንስትሮች ለሶማሊያ የሽግግር መንግሥት ድጋፍ ሥለሚሰጡበት ሁኔታ ለመነጋገር አዲስ አበባ ዉስጥ ተሰብስበዋል። ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ እንደዘገበዉ በዝግ ሲመክር ያረፈደዉን ስብሰባ የጠራችዉ ኢትዮጵያ ናት።

DW Radio

Write a Comment

Please answer the following question:

what is 9 plus 9?



Related posts:

  1. የግንቦት ሰባት ተከሳሾች ጉዳይ