Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

ፍንዳታ በኦጋዴን

August 6th, 2007 |

በምስራቅ ኢትዮጵያ በኦጋዴን ሁለት ቦምቦች በፈነዱበት ጥቃት አንድ ሲቭል መገደሉንና ሌሎች ስምንት መቁሰላቸውን ዜና ምንጭ ሮይተርስ አስታወቀ። የኢትዮጵያ መንግስትና የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር ለፍንዳታው ጥቃት እርስበርስ ተወቃቅሰዋል። አንድ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የኢትዮጵያ ማስታወቂያ ሚንስቴር ቃል አቀባይን ጠቅሶ እንደዘገበው፡ በኦጋዴን ርዕሰ ከተማ ጂጂጋ ትናንት አንድ የገበያ ቦታና አንድ ቤተክርስትያንን ዒላማ ባደረገው ጥቃት የተጠረጠሩ ሁለት ግለሰቦች ታስረዋል። ጥቃቱን የጣለው የኢትዮጵያን መንግስት ለማሳጣት የሚፈልገው የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር ነው በሚል የጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከፍተኛ አማካሪ አቶ በረከት ስምዖን ወቀሳ አሰምተዋል።

Source: DW

Email This Post | Add a comment FORUM



Related Posts

  1. የኢትዮጵያ የነዳጅ ዘይት ፍለጋ ስምምነት
  2. Protest rally in DC against land giveaway to Sudan – June 2
  3. የ «ሉሲ» የድብቅ ጉዞ
  4. የአቶ ክንፈ /መድህን ገዳይ በሞት መቀጣት
  5. Ethiopian Scientists – poem by Getachew Abera

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress