Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

የመራጮች ምዝገባ ነገ የጀመራል

December 27th, 2007 |

ወደ ምርጫ የሚገቡት ተቃዋሚዎች ሁኔታ አልታወቀም

የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት በዛሬው እለት በምርጫ ቦርድ የቀረቡለትን ሶስት ጸሃፊዎች በአብላጫ ድምጽ የመረጠ ሲሆን በጊዜ ሰሌዳው መሰረትም የመራጮች ምዝገባ ከነገ ጀምሮ ለአንድ ወር ያህል ይቀጥላል፡፡

በተሻሻለው የምርጫ ህግ አዋጅ ቁጥር 532/99 አንቀጽ 15 መሰረት አንድ ዋ/ጸሃፊ/አቶ ተስፋዬ መንገሻ እና ሁለት ም/ዋ/ጸሃፊዎች አቶ ኤርሚያስ አሰፋና ወ/ሮ ራሄል ታደሰ ተመርጠዋል፡፡

በምርጫ 97 ከተከሰቱትና እስካሁን እልባት ካላገኙት ችግሮች አንጻር ቀጣዩ ሂደት የህዝቡን ትኩረት ይስባል ወይ በማለት ዋና ጸሃፊ ሆነው የተመረጡትን አቶ ተስፋዬን ጠይቀናቸው ጨለምተኛ ሆኖ መጀመር አይገባም ተገቢው ስራ ሁሉ ይሰራል የሚል ቃላቸውን ሰጥተዋል፡፡

በሌላ በኩል የቅንጅት፤የኦፌዴንና የህብረት አመራሮችን በጉዳዩ ላይ ያላቸውን አስተያየት የጠየቅን ሲሆን ያሉትን ዘርፈ ብዙ ችግሮች አውስተዋል፡፡ ከዚህም ውስጥ በርካታ ቢሮዎቻቸው የተዘጉ መሆናቸው፤ያለ ፍርድ የታሰሩ አባሎቻቸው ሁኔታ ያልተቋጨ መሆኑ፤የሜዲያ አጠቃቀም ኢ-ፍትሃዊነት፤ የተለያዩ ጫናዎች የሚደረጉ መሆኑ፤ በህጉ መሰረት ለፖለቲካ ፓርቲዎች የሚደረጉ የተለያዩ ድጋፎች/የገንዘብና የማቴሪያል/ያለመኖራቸውና በሌላ በኩል ሰፊ ህዝባዊ ድጋፍ ያለው የቅንጅት ፓርቲ ያለበት ሁኔታ ተጠቃሽ መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡

የወረዳና የከተማ አስተዳደር ም/ቤት ምርጫ ሚያዝያ 5 እንዲሁም የቀበሌ ም/ቤት አባላትናየማሟያ ምርጫ ሚያዝያ 12 ቀን 2000 አ.ም እንደሚካሄድ ይታወቃል፡፡

Email This Post | Add a comment FORUM



Related Posts

  1. የቅንጅት አመራር ስኬታማ ውይይት እያካሄደ ነው
  2. የሚያዝያው ምርጫ መመዝገቢያ ወቅት ለአንድ ወር ተራዘመ
  3. የወያኔ ካድሬዎች የቤት ለቤት ቅስቀሳ ጀመሩ
  4. አቶ አባይነህ የጠሩት የላእላይ ም/ቤት ስብሰባ አባላት ባለመገኘታቸው ሳይካሄድ ቀረ
  5. ምርጫ ቦርድ የተቃዋሚ እጩዎችን መታወቂያ ከለከለ

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress