Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

በምርጫ ቅስቀሳ ላይ የነበሩ ስምንት እጩ ተወዳዳሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ

January 31st, 2008 |

በኦሮሚያ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን ግራር ጃርሶ ጉለሌ ወረዳ ውስጥ ለቀጣዩ የሚያዝያ የአከባቢና የማሟያ ምርጫ በመቀስቀስ ላይ የነበሩ ስምንት እጩዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ሪፖርተራችን ዘገበ፡፡

ትናንት ከሰአት በኋላ በጉለሌ ዋና ከተማ ካምቦ ውስጥ የምርጫ ቅስቀሳ በማድረግ ላይ የነበሩት ወጣቶች የኦፌዴን እጩዎች እንደነበሩ ዘጋቢያችን ያረጋገጠ ሲሆን በፖሊስ ቁጥጥር ስር ከመዋላቸው አስቀድሞ የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች በየመንደሩ በመዞር እድገትና ልማት ባመጣላችሁ መንግስት ላይ ልጆቻችሁ ሸፈቱ በሚል ውዥንብር ሲነዙ እንደነበር የከተማዋን ነዋሪዎች ዘገባ ዋቤ ያደረገው ሪፖርት ያመለክታል፡፡

በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን የጠየቅናቸው የንቅናቄው ሊቀ መንበር አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ክስተቱ እንዳሳዘናቸው ገልጸው ሁኔታውን እየተከታተሉት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ጨምረውም ሁኔታው ምን ያህል አስቀያሚ ደረጃ ላይ እንደደረሰ አመላካች ክስተት ይሆናል ብለዋል፡፡ አቶ ቡልቻ በጉለሌ ወረዳ ስለሚካሄደው ምርጫ ኢ-ፍትሃዊነት ሲገልጹም የምርጫ ጣቢያው በፖሊስ ጽ/ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ በመሆኑ ስነ ልቦናዊ ጫና እንዲኖረው ሆን ተብሎ ተዘጋጅቷል ብለዋል፡፡

Email This Post | Add a comment FORUM



Related Posts

  1. ፓርቲዎች ቁጥጥር እየተደረገባቸው አላማቸውን አስተዋወቁ
  2. የተቃዋሚ ፓርቲ ተወዳዳሪዎች ያለ ህግ ስርአት እየታሰሩ ነው
  3. የእጩዎች ‘የህዝብ አስተዳደር ስልጠና’ ተጠናቀቀ
  4. የተቃዋሚ ፓርቲ እጩዎች ራሳቸውን እያገለሉ ነው
  5. የወያኔ የምርጫ ቅስቀሳ ስልት አደጋ እያስከተለ ነው

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress