Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

በሚያዝያው ምርጫ ወያኔ ኮሮጆ መገልበጥ አያስፈልገውም

February 11th, 2008 |

ከሁለት ወር በኋላ ለሚደረገው የአከባቢና የማሟያ ምርጫ ወያኔ ካድሬዎች በአዲስ አበባ በሚገኙ የተለያዩ ቀበሌዎች እስከአምስት የሚደርሱ መታወቂያዎችን በመጠቀም ምርጫውን ሂደት ስለሚያዛቡት ኮሮጆ በመገልበጥ የማጭበርበር ድርጊት መፈጸም እንደማያስፈልጋቸው ጉዳዩን በቅርብ የሚያውቁ ምንጮቻችን ገለጹ፡፡

ከተለያዩ ክልሎች በመምጣት የአዲስ አበባን መታወቂያ እንዲያገኙ የሚደረጉት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ካድሬዎች ጉዳይ በአንዳንድ የቀበሌ ሃላፊዎች ተቃውሞ ሲገጥማቸው በልዩ ትእዛዝ እንዲያገኙ ስለሚደረግ የምርጫው ውጤት ካሁኑ ታውቋል በማለት ምንጮቻችን ሁኔታውን ይገልጹታል፡፡

ምርጫ ቦርድ ከፍተኛ ህዝባዊ ተሳትፎ ከታየበት ከምርጫ 97 ጋር የሚቀራረብ አሃዝ ያለው ህዝብ መመዝገቡን ይፋ ያደረገ ሲሆን፤ አስፈላጊ ምርመራዎችን ማድረግ የሚችል አካል ቢኖር ይህን የውንብድና ተግባር ለማጋለጥ ሁኔታዎቹ በግልጽ እንደሚደረስባቸው ጠቁመዋል፡፡

Email This Post | Add a comment FORUM



Related Posts

  1. ምርጫ ቦርድ የአንድነት ፓርቲ አመራሮችን በሰበቦች ማመላለስ ጀመረ
  2. ደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ በጦርነት እየታመሰች ነው
  3. በሚያዝያው ምርጫ ተቃዋሚዎች እያማረሩ ነው
  4. ይፋ የሆነው የወያኔ እጩዎች ዝርዝር ውዝግብ አስነሳ
  5. ተስፋዬ መንገሻ የወያኔ ካድሬዎችን አስጠነቀቁ!

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress