Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

አቶ በድሩ አደምን ለማባበል የተደረገው ጥረት አልተሳካም

February 19th, 2008 |

ከአቶ ሃይሉ ሻውል ጋር በመሆን በተለያዩ የውጭ አገራት በመዘዋወር የገንዘብ ማሰባሰብ ሲያደርጉ የቆዩት አቶ በድሩ አደም ወደ አዲስ አበባ ከተመለሱ በኋላ ቸርችል ጎዳና ወደሚገኘው የቀድሞው የቅንጅት ቢሮ እንዲመጡ በእነ አቶ አባይነህ ቢጠየቁም ደርሶብኛል በሚሉት በደል የተነሳ ቅሬታ ስላደረባቸው አኩርፈው መቀመጣቸውን የቅርብ ምንጮቻችን ገለጹ፡፡

በዛሬው እለት ጠዋት ሁለት የመኢአድ አባላት እቤታቸው ድረስ በመሄድ ያነጋገሯቸው ሲሆን እረፍት ላይ ስለሆንኩ በድርጅታዊ ጉዳዮች ላይ ሊቀመንበሩ እስኪመለሱ አልሳተፍም በማለት መልሰዋል፡፡

ተልእኳቸውን ያጠናቀቁ የሚመስሉት አቶ በድሩ ያኮረፉት ላደረጉት የውጭ አገር የድጋፍ ቅስቀሳና የገንዘብ ማሰባሰብ ከፍተኛ መጠን ያለው ክፍያ በመጠየቃቸው ነው መባሉ በአቶ ሃይሉ ሻውል ስር ያሉት ግለሰቦች በሙሉ ተመሳሳይ አቋም ያላቸው አድርጓአዋል ሲሉ በትግሉ አብረዋቸው የቆዩ አባላት በቅሬታ ገልጸዋል፡፡

ይህ በእንዲህ እንዳለ አዲስ ፓርቲ የማቋቋም ጥያቄ በመያዝ ወደ ምርጫ ቦርድ የሄደው የቅንጅት የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከአዲስ አበባ 750፤ እንዲሆም ከአራቱ ክልሎች (ኦሮሚያ፤ ደቡብ፤ ትግራይና አማራ) እንዲሁ 750 በአጠቃላይ 1500 መስራች አባላትን ለማቅረብ ዝግጁ ሆኖ እየተጠባበቀ ይገኛል፡፡

የቅንጅት የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ቢሮ ከማግኘት ጋር በተያያዘ እየደረሰበት ያለውን ጫና ለመቀነስ ይረዳል በማለትም የመከራያ ዋጋውን መጠን በእጥፍ በማሳደግ (እስከ አስር ሺህ ብር) በማፈላለግ ላይ ይገኛል፡፡

Email This Post | Add a comment FORUM



Related Posts

  1. የአንድነት ፓርቲ ስራ አስፈጻሚዎች የፊርማ ማሰባሰቡን ሂደት ይመራሉ
  2. ቀሪ እስረኞችን ለማስፈታት ጥረት እየተደረገ ነው
  3. የቅንጅትን የትግል አቅጣጫ የሚወስን የስምምነት ፊርማ ተፈጸመ
  4. የኃይሉ ሻውል መመለስ አጠራጣሪ ሆኗል
  5. ነገ እሁድ የቅንጅት አመራር መሰረታዊ ውሳኔዎችን ያሳልፋል

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress