Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

ምርጫ ቦርድ የተቃዋሚ እጩዎችን መታወቂያ ከለከለ

February 21st, 2008 |

የምርጫ ቦርድ ህግ በሚያዘው መሰረት አስፈላጊውን ሂደት አሟልተው ለሚያዝያው የአከባቢና የማሟያ ምርጫ ራሳቸውን ያዘጋጁ የተቃዋሚ ፓርቲ እጩዎች ለመወዳደር ብቁ የሚያደርጋቸውን መታወቂያ ቢጠይቁም ምርጫ ቦርድ የተለያዩ ሰበቦችን በመደርደር ሊሰጣቸው እንዳልቻለ ምንጮቻችን ገለጹ፡፡

በህጋዊ መንገድ ለመንቀሳቀስ ከምርጫ ቦርድ ፈቃድ ያወጡ ፓርቲዎች በምርጫ ወቅት ለመወዳደር የሚያስችላቸውን መታወቂያ ለማግኘት ፎቶ ግራፎችና አንዳንድ አስፈላጊ ፎርማሊቲዎችን አሟልተው እንደቀረቡ ቦርዱ ወዲያውኑ መታወቂያቸውን በመስጠት እጩዎቹ ወደ ህዝብ በመሄድ ራሳቸውን እንዲያስተዋውቁ መፍቀድ እንዳለበት በህጉ የተደነገገ ቢሆንም ወያኔን ላይመርጡ ይችላሉ ተብለው በሚታሰቡ የምርጫ ጣቢያዎች ላሉና ጠንካራ ተፎካካሪዎች መሆናቸው ለተረጋገጠ እጩዎች መታወቂያውን ላለመስጠት መወሰኑን በሚረጋግጥ መንገድ እስካሁን በእንቢታው እንደጸና ይገኛል፡፡

ሁኔታውን አስመልክቶ ምን እርምጃ ለመውሰድ አስባችኋል በማለት ለተለያዩ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ጥያቄ ያቀረብን ሲሆን ቦርዱ በአስነዋሪ አቋሙ የሚጸና ከሆነ በቀጣዩ ሳምንት በጋራ ሆነው ጉዳዩን ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርጉ ገልጸዋል፡፡

Email This Post | Add a comment FORUM



Related Posts

  1. የተቃዋሚ ፓርቲ እጩዎች ራሳቸውን እያገለሉ ነው
  2. የተቃዋሚ ፓርቲ ተወዳዳሪዎች ያለ ህግ ስርአት እየታሰሩ ነው
  3. የምርጫ ጣቢያዎች በዝግ ችሎት እየሰሩ ነው
  4. በምርጫ ቅስቀሳ ላይ የነበሩ ስምንት እጩ ተወዳዳሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ
  5. የሚያዝያው ምርጫ መመዝገቢያ ወቅት ለአንድ ወር ተራዘመ

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress