Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

በቅንጅት አስተባባሪዎች ላይ የተከፈተው ጥቃት ቀጥሏል

February 28th, 2008 |

በመላው አገሪቱ በሚገኙ የቅንጅት አስተባባሪዎችና ለፓርቲው ከፍተኛ አስተዋጽኦ በሚያበረክቱ ግለሰቦች ላይ የተከፈተው ያለ ህግ ስርአት የማሰርና የማንገላታት ጥቃት መቀጠሉን አንድ የአመራር አባል ለዜና አገልግሎቱ ገለጹ፡፡

በደቡብ ኦሞ ዞን የጂንካ ወረዳ የቅንጅቱ አስተባባሪ የነበሩት አቶ ከተማ በላቸው በተመሳሳይ መንገድ የጥቃቱ ሰለባ በመሆን ላለፉት ሶስት ቀናት በእስር ላይ ከቆዩ በኋላ ዛሬ ከሰአት በኋላ በዋስ ተለቀዋል፡፡ በእስር የቆዩባቸውን ቀናት አስመልክቶ የነበራቸውን የፖሊስ ጣቢያ ምርመራ አስመልክቶ በስልክ በሰጡን አስተያየት ‹‹የፈጠራ ክስ መስርቶ የሃሰት ምስክሮችን ለማቅረብ ከፍተኛ ጥረት ሲካሄዱባቸው የቆዩባቸው አስነዋሪ ቀናት ነበሩ፡፡›› በማለት ገልጸዋል፡፡ አስተባባሪው የክልሉ ተወላጅ እንደሆኑ ቢታወቅም ብሄር ላይ ያተኮረ አሉታዊ ቅስቀሳ አድርገዋል የሚል ክስ እንደቀረበባቸውና ፍርድ ቤቱ የቀረበው ክስ ተጨባጭ መረጃ የሌለው ነው በማለት በዋስ እንዲሰናበቱ ማድረጉን አብራርተዋል፡፡

እንደ አቶ ከተማ አባባል በወረዳዋ ያሉት አብዛኞቹ አባላት በየጊዜው በሚደርሱባቸው እስር፤ ዛቻና ማስፈራርያዎች ራሳቸውን ከፓርቲ አባልነት በማግለል ላይ መሆናቸውን በሃዘን በማስታወስ በተለይ ሊቀመንበሩ ወስደዋቸው የነበሩት አስገራሚ የእግድ ውሳኔዎች ለበርካታ አባላት ፓርቲውን መልቀቅ መንስኤ እንደሆኑ ጠቁመዋል፡፡ በክልሉ ያሉት የፓርቲው አባላትና ደጋፊዎች በወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ከሚመራው የስራ አስፈጻሚ ቡድን ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት እንደሚያደርጉ በመግለጽ ፈታኙ ትግል ፍሬ እስከሚያፈራ በጽናት ለመቆም ቁርጠኝነታቸውን ጠብቀው እንደሚቆዩ ያላቸውን እምነት ጨምረው ገልጸዋል፡፡

Email This Post | Add a comment FORUM



Related Posts

  1. የተቃዋሚ ፓርቲ እጩዎች ራሳቸውን እያገለሉ ነው
  2. የዛላ ወረዳ የቅንጅት አስተባባሪ ታሰሩ
  3. የምርጫ ቦርድ ጨዋታ ዛሬም ቀጥሏል
  4. የቅንጅት የላእላይ ም/ቤት ወሳኝ ስብሰባውን በማካሄድ ላይ ይገኛል
  5. ወያኔ የአንድነት ፓርቲ ምስረታ ፊርማ አሰባሳቢዎችን ማገት ጀመረ

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress