Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

አዲስ ፓርቲ የማቋቋም ማመልከቻ ለምርጫ ቦርድ ቀረበ

March 6th, 2008 |

የቅንጅት የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በአዲስ ፓርቲ ለመንቀሳቀስ የሚያስችለውን የፊርማ ማሰባሰቢያ ፈቃድ ለማግኘት በዛሬው እለት ለምርጫ ቦርድ ማመልከቻ አቀረበ፡፡

አመራሩ ባለፈው ሳምንት የላእላይ ም/ቤቱን 33 አባላት በማወያየት አዲስ ፓርቲ የመመስረት ሃላፊነቱን እንደተረከበ የሚታወስ ሲሆን በጉዳዩ ላይ በተለያዩ የአገሪቱ ክልሎች ያሉ ወኪሎቹን የማነጋገሩን ሂደት በም/ሊቀመንበር ብርቱካን ሚደቅሳ አማካይነት በዚህ ሳምንት መጀመርያ ላይ በአዋሳ ከተማ በማድረግ ውጤታማ ውይይት አካሂዷል፡፡

ምርጫ ቦርድ የቀረበውን ማመልከቻ ከመረመረ በኋላ በነገው እለት የፊርማ ማሰባሰቢያ ፈቃዱን ለመስጠት ቀጠሮ እንደሰጣቸው ለማወቅ ተችሏል፡፡

Email This Post | Add a comment FORUM



Related Posts

  1. የቅንጅት ስራ አስፈጻሚ አዲሱን የፓርቲ ስያሜ ነገ ያወጣል
  2. የቅንጅት የላእላይ ም/ቤት በቀጣዩ ሳምንት ወሳኝ ስብሰባ ያደርጋል
  3. ቀሪ እስረኞችን ለማስፈታት ጥረት እየተደረገ ነው
  4. የአንድነት ፓርቲ ስራ አስፈጻሚዎች የፊርማ ማሰባሰቡን ሂደት ይመራሉ
  5. ምርጫ ቦርድ የአንድነት ፓርቲ አመራሮችን በሰበቦች ማመላለስ ጀመረ

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress