Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

የእጩዎች ‘የህዝብ አስተዳደር ስልጠና’ ተጠናቀቀ

March 25th, 2008 |

በሁሉም የአገሪቱ ቀበሌዎች በእያንዳንዳቸው 300 እጩዎች እንዲቀርቡ የሚል መመርያ በማውጣት ተቃዋሚዎችን ከጫወታ ውጭ ካደረገ በኋላ በግዳጅና በማባበያ ለአዲስ አበባ ብቻ 32 ሺህ እጩዎችን ያቀረበው ወያኔ አስቀድሞ ላወቀው የምርጫ ውጤት ለእጩዎቹ ሲሰጥ የሰነበተውን የህዝብ አስተዳደር ስልጠና አጠናቀቀ፡፡

በሁሉም ክፍለ ከተሞች በመሰጠት ላይ የነበረው ስልጠና አንድምታ አሁን ካሉት ተቃዋሚ ፓርቲዎች አንዳቸውም የተባለውን እጩዎች አሃዝ ያህል ማቅረብ ባለመቻላቸው ወሳኙ ጉዳይ ለ2002ቱ (2010) ምርጫ ራስን ከማዘጋጀት ባለፈ ቀጣዩ ‹‹ውድድር›› አሳሳቢ ያልነበረበት መሆኑ ተመልክቷል፡፡

Email This Post | Add a comment FORUM



Related Posts

  1. የአዲስ አበባ እጩዎች ዝርዝር ይፋ ሆነ
  2. 4 ሚሊዮን ብር የተመደበለት የቦረና ዘመቻ በኪሣራ ተጠናቀቀ
  3. ተቃዋሚ ፓርቲዎች ስለቀጣዩ ወር ምርጫ እየተወያዩ ነው
  4. የተቃዋሚ ፓርቲ ተወዳዳሪዎች ያለ ህግ ስርአት እየታሰሩ ነው
  5. ምርጫ ቦርድ የተቃዋሚ እጩዎችን መታወቂያ ከለከለ

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress