Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

ወያኔ የአንድነት ፓርቲ ምስረታ ፊርማ አሰባሳቢዎችን ማገት ጀመረ

March 30th, 2008 |

የቅንጅት ስያሜ ለአንድ ግለሰብ ከተሰጠና ህዝባዊ ባለቤትነቱ በወያኔ ከጠነጠቀ በኋላ ፓርቲው የተነሳለትን አላማ በስያሜ ሰበብ ላለማደናቀፍ በሚል ከአገር ውስጥና ከአገር ውጭ ያሉ ደጋፊዎችንና አባላትን በማወያየት “አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ” በሚል ስያሜ ፓርቲ ለመመስረት የመስራች አባላት ፊርማ በማሰባሰብ በመላ አገሪቱ በመንቀሳቀስ ላይ ካሉት አባላት የተወሰኑት ብርቱ ማስጠንቀቂያ ሲደርሳቸው በጉራጌ ዞን ኢጃ ወረዳ በተመሳሳይ እንቅስቃሴ ላይ የነበሩ አባላት ደግሞ መታገታቸውን ክልሉ የፓርቲው አስተባባሪ ለዜና አገልግሎቱ ገለጹ፡፡

የአንድነት ፓርቲ ስራ አስፈጻሚዎች፤ የላእላይ ም/ቤት አባላት፤ የተለያየ ሃላፊነት ያላቸው ነባር አባላትና የፓርቲው አስተባባሪዎች በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በመዘዋወር የመስራች አባላት ፊርማ ከማሰባሰቡ ጎን ለጎን ደጋፊዎቻቸውን የማነቃቃት ስራ በመስራት ላይ የሚገኙ ሲሆን እንቅስቃሴያቸውን ለማደናቀፍ የወያኔ ካድሬዎች እያካሄዱ የነበሩት ተግባር የፓርቲው ከፍተኛ ደጋፊ ባለበት የኢጃ ወረዳ ፊርማ በማሰባሰብ ላይ የነበሩትን አባላት በማሰር ‹‹ለልማት ያለው ብቸኛው አማራጭ ኢህአዴግ ብቻ ነው››የሚል ገለጻ ካደረጉ በኋላ የተወሰኑትን ሲለቁ ሁለት አስተባባሪዎችን እስካሁን በእስር ላይ አቆይተዋቸዋል፡፡

በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን የጠየቅናቸው አመራር አባል በአሁኑ ወቅት የሚፈጸሙት ወከባዎች እየባሱ መጥተዋል ሆኖም የአባላቱን ጉዳይ በህግ አካሄድ እንከታተለዋለን ብለዋል፡፡

የመስራች አባላት ፊርማ የማሰባሰብና የግንዛቤ ማስጨበጫ (የማነቃቂያ) የግዜ ገደቡ የፊታችን አርብ ይጠናቀቃል፡፡

Email This Post | Add a comment FORUM



Related Posts

  1. የአንድነት ፓርቲ ስራ አስፈጻሚዎች የፊርማ ማሰባሰቡን ሂደት ይመራሉ
  2. ምርጫ ቦርድ የአንድነት ፓርቲ አመራሮችን በሰበቦች ማመላለስ ጀመረ
  3. የምርጫ ቦርድ ጨዋታ ዛሬም ቀጥሏል
  4. የቅንጅት ስራ አስፈጻሚ አዲሱን የፓርቲ ስያሜ ነገ ያወጣል
  5. ነገ እሁድ የቅንጅት አመራር መሰረታዊ ውሳኔዎችን ያሳልፋል

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress