Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

ቴዲ አፍሮ የጠበቃውን መግለጫ አወገዘ

May 8th, 2008 |

የቴዲ ጠበቃ የሆኑት አቶ ሚሊዮን አሰፋ በአገር ውስጥ ለሚታተም (በሳምሶን አሳታሚ) ኢትዮ ቻናል ለተሰኘ ጋዜጣ ደንበኛቸውን ወክለው የሰጡትን መግለጫ አወገዘ፡፡

በኢቲቪ መንግስትን በማወደስ የሚታወቁት ጠበቃው አቶ ሚሊዮን ያለቴዲ ፈቃድ በአገር ውስጥና በውጭ የሚካሄዱና አርቲስቱ እንዲለቀቅ የሚጠይቁ ተቃውሞዎች ‹‹የከሰሩ ፖለቲከኞች ተግባር ነው›› ማለታቸውን አርቲስቱ እንደሚቃውም በቤተሰቦቹ አማካይነት ለደጋፊዎቹ በሙሉ እንዲደርስ ጠይቋል፡፡

ቴዲ በቤተሰቦቹ አማካይነት ባስተላለፈው መልእክት በእንደዚህ አይነት ጉዳይ ላይ ጠበቃው እኔን ወክሎ እንዲነናገር አልፈቀድኩም ብሏል፡፡

Email This Post | Add a comment FORUM



Related Posts

  1. ከቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ የላዕላይ ም/ቤት የተሰጠ መግለጫ
  2. 4 ሚሊዮን ብር የተመደበለት የቦረና ዘመቻ በኪሣራ ተጠናቀቀ
  3. የቅንጅት የሥ/አ ኮሚቴ አባላት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳይሰጡ ተከለከሉ
  4. የቴዲ አፍሮ ጉዳይ እንደገና ለአንድ ወር ተቀጠረ
  5. የቅንጅት ከፍተኛ አመራር በደቡብ ኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ሊያድርግ ነው

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress