Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

Ethiopia: Addis Ababa Police Headquarters robbed

November 14th, 2009 |

ADDIS ABABA, ETHIOPIA — Unknown individuals have reportedly robbed the Addis Ababa Police Headquarters late last month taking with them over 20 AK-47 automatic rifles, several hand grenades, and ammunition, according to Ginbot 7 Radio.

Such a brazen attack on a police headquarters in Addis Ababa, which is watched by several layers of security agencies — the Federal Police, kebele police, the military, Ministry of Internal Security, and the Addis Ababa police itself — has caused a speculation that the robbery might be an inside job.

More from Ginbot 7 Newspaper [Amhairc]:

ከባድ የጥበቃ ስራ በሚካሄድበት አዲስ አባባ ፖሊስ ጽፈት ቤት ውስጥ የመሳሪያ ዝርፊያ ተካሄደ

የወያኔ የደህንነት፣ የመከላከያና የፖሊስ አባለት ለ24 ሰአት በተጠንቀቅ በሚጠብቋት አዲስ አበባ የመሳሪያ ዝሪፊያ መካሄዱ ፤ ዝሪፊያውም የተካሄደው በፖሊስ ጣቢያው ግቢ ውስጥ መሆኑ ብዙዎችን አስገርሟል።

ጥቅምት 24 ቀን 2002 አም ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች በአዲስ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ በተፈጸመው ዝርፊያ ከ20 በላይ ክላሺንኮቭ ጠመንጃዎችና በርካታ ጥይቶችና ቦምቦች መዘረፋቸውን ምንጮቻችን ተናግረዋል። ዝርፊያው የተፈጸመው በሌሊት ሲሆን፣ የወያኔ ተረኛ ጠባቂ ፖሊሶች ስራቸውን በመስራት ላይ እንደነበሩም ለማወቅ ተችሎአል።

የዘራፊዎቹ ማንነት በውል ባይታወቅም ለዝግጅታችን ሚደርሱን መረጃዎች እንደሚያመላክቱት ዝርፊያውን የፈጸሙት ራሳቸው የወያኔ ሹመኞች ሳይሆኑ አልቀረም። የወያኔ ባለስልጣናት የተወሰኑ ፖሊሶችን ለማጥቃት በማሰብ ዝርፊያውን ሆን ብለው እንዳቀነባበሩት የሚጠቁሙ መረጃዎች በርካታ ሲሆኑ፣ የግንቦት 7 ድምጽ መረጃውን አጣርቶ ለህዝብ ይፋ ለማድረግ በመስራት ላይ ነው።

በተያያዘ ዜናም ባለፈው ወር ብቻ ከ1500 በላይ ፖሊሶች ስራቸውን በፈቃዳቸው ለቀዋል። ፖሊሶቹ ከወያኔ ጋር አብረው ለመስራት አለመፈለጋቸውን በመግለጽ የመልቀቂያ ደብዳቤ ሲያስገቡ መቆየታቸውን ለማወቅ የተቻለ ሲሆን፣ ወያኔ በሚለቁ ፖሊሶች ቦታ ታማኝ ተተኪዎችን ካዘጋጀ በሁዋላ የስራ መልቀቂያውን መፍቀዱ ታውቋል። ይህን ተከትሎም ከ1500 በላይ ፖሊሶች ስራቸውን ጥለው መውጣታቸውን ከታማኝ ምንጮች ያገኘው መረጃ አመልክቷል።

ወያኔ በፖሊሶች ላይ ያለው ጥርጣሬ በየጊዜው እየጨመረ በመምጣቱ በቅርቡ በጦላይ ወታደራዊ ማስልጠኛ ጣቢያ ግምገማ አካሄዶ በርካታ ፖሊሶችን ማባረሩ የሚታወስ ሲሆን፣ ተመሳሳይ ዙር ግምገማ በቅርቡ እንደሚደረግም ለማወቅ ተችሎአል።

ወታደሮችና ፖሊሶች አገርን በመግደል ላይ ካለው የወያኔ አገዛዝ ጋር በመተባበር ወገናቸውን ከመበደል እንዲታቀቡና የነጻነት ሀይሎችን እንዲቀላቀሉ የግንቦት 7 ሊ/መንበር የሆኑት ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ በአዲስ አመት መልእክታቸው ጥሪ ማቅረባቸው የሚታወስ ሲሆን፣ ጥሪው በሰራዊቱና በፖሊሶች ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት እያገኘ መምጣቱን የሚደርሱን መረጃዎች ያሳያሉ።

Email This Post | Add a comment FORUM



Related Posts

  1. Student Shot Dead By Federal Police Officer in Addis Ababa
  2. 19 people die in bus accident on Addis Ababa – Awassa road
  3. Toll rises to six in Addis Ababa bomb blast
  4. Explosions in Addis Ababa
  5. Explosion kills one person and injures three in Addis Ababa

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress