Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

Interview with Andinet Party officials, Saturday 2 PM

April 3rd, 2008 |  |  2 Comments

Kinijit North America will host a press conference with officials of the Unity for Democracy and Justice Party (Andinet) on Saturday, April 5, at 2 PM EDT. The press conference will be aired live via Ethiopian Review Radio Network.

Email This Post | Add a comment FORUM  |  2 Comments



Related Posts

  1. Press conference with Kinijit officials today at 2 PM
  2. Election board postpones decision on Andinet Party
  3. Press conference with Ginbot 7 officials – Sunday 3:30 PM
  4. Andinet Party collects required signatures
  5. Interview with Kinijit USA, Europe officials today 2 PM

2 Comments to “Interview with Andinet Party officials, Saturday 2 PM”

  1. Ras Dargie says:

    የቱን ታቦት ላምጣ፣

    እኔ እበልጥ እኔ በልጥ ዘራፍን ትታችሁ
    ከቀን እንቅልፋችሁ ከቅዠት ነቅታችሁ
    ለናንተ ለሞተው ለሕዝቡ ብላችሁ
    ነፃነት አንድነት ሆኖ ውጥናችሁ
    እርስ በርስ መባላት መብለጥለጥ ትታችሁ፣

    የሞተን አወዳሽ የቓሚ ባላንጣ
    ከኔ በላይ ላሳር የፖለቲክ ቓንጣ
    ለከፋፍለህ ግዛው ለወያኔ ብዥት
    ለጎጥ አጋፋሪ ለዘረኛ ቅዠት
    ለ”አዋቂ እኔ ብቻ” ለደደቢት ቅኝት፣

    የራሳችሁ ጠላት ከመሆን አልፋችሁ
    ግለኝነት ቀርቶ እውነትን ይዛችሁ
    ላገር እንድትበጁ እንድንኮራባችሁ፣

    የቱን ታቦት ላምጣ እንዳስታርቃችሁ
    ለየትኛው ልሳል አንድ እንዲያደርጋችሁ።

    Ras Dargie
    01/01/08

    [Reply]

    April 5th, 2008 at 12:46 PM

  2. Ras Dargie says:

    ምን ነካብኝ ታዬን፣

    የህዝብ ድምፅ ብለን ነፃነትን ጓጉተን
    አገር እንደሌለው ተሳደን ተባረን
    አርነት ወይም ሞት ብለን ተማምለን፣

    ለግል ቅዠት ጥንስስ ለግል ህይወት መድህን
    ወዲህ ወድያ ብንል ጠብ ላይልልን
    ግራ ቀኝ ሳንማትብ በጠዋት ተነስተን፣

    በአደረው አፋቺን እህል ሳይገባበት
    በተናገርንው ልክ ፍሬ ሳናይበት
    በአክብረኝ አታክብር የፊውዳሎች ቅሌት
    አንዴም ሳይጥማችሁ የኔ ድሃው ስሜት
    አሁን ምን ይሉታል ሰራዊትን መክትት
    ይቅር ለግዜር ሳለ በባለጌ ምላስ መጎሰም ነጋሪት

    ለቅሶዬ እንዳያምር እንዳይፈስ እንባዬ
    የነፃነት እርሜ ሳይወጣ መርዶዬ
    የቁርጡ ሳይመጣ ገና ሳልታመም ሳይፈርስ ገላዬ
    ምን አጣደፋችሁ አፈር ለመመለስ ለማቡነን በላዬ

    ባሉት አለመርጋት መላበስ ክደትን
    ህዝብን ከል ማልበስ መገነዝ አገርን
    ሆድ ሲያውቅ ዶሮማታ መግደል ህልውናን
    ችግር አሳልፈን ያን ሁሉ ተወጥተን
    አሁን ወደህኋላ ምን አንሽራተተን?
    የምን እርግማን ነው እንዲህ ያለ ሰይጣን
    የሃይሉን አላውቅም ምን ነካብኝ ታዬን?

    Ras Dargie
    01/01/08

    [Reply]

    April 5th, 2008 at 12:50 PM

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • Ethiopian Youth Public Meeting in Dallas – Saturday, Feb. 11
  • DC area Ethiopian churches under attack
  • Saudi pressured to release detained Ethiopians
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress