Ethiopian Review

  • Home
  • Contact
  • Advertise
  • Departments
    • Announcement
    • Article
    • Commentary
    • Letter
    • News
    • Press Release
    • Sport
    • Video
  • Login
  • Subscribe via RSS

Rally in Ottawa to oppose Ethio-Sudan secret border deal

May 19th, 2008

Ethiopians in Ottawa, Canada, are organizing a protest rally on May 23, 2008, to commemorate the fallen heroes of May 15 elections, and also to express opposition to the Ethiopia-Sudan secret boarder agreement. More in Amharic >>

የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለማሰከበርና የግንቦት 2005ን እልቂት ለመዘከር የሚደረግ የሰላማዊ ሠልፍ!

የእናትና አባቶቻችን አጥንት ተከስክሶ፤ ደማቸው ፈስሶ፤ የህይወት መስእትነት ተከፍሎበትና በዚህም ተከብሮ የኖረው የIትዮጵያ ዳር-ድንበር፤ ዛሬ በህወሃት/ኢሕአዴግ አሳፋሪና በታሪክም ምህረት የማይደረግለት ትብብር በሱዳን ወራሪ ወታደሮች ተደፍሯል። ከሰሜን እስከ ደቡብ (ጎንደር፣ ጎጃም፣ ወለጋና ኢሉባቦር) ባለው አዋሳኝ የሚኖረው ወገናችን፤ አሁንም እንደጥንቱ ተጋዳይ አርበኛ አባቶቻችን ሁሉ የአገሩን ዳር ድንበር ላለማስደፈር
ከሱዳን ጦር ጋር ጉሮሮ ለጉሮሮ እየተናነቀ በመዋደቅ ላይ ይገኛል።

ግንቦት ላይ ሆነን ግንቦት 1997 (2005)ን በዓይነ-ህሊናችን ስንቃኝ ደግሞ ለኢትዮጵያ ፍትኅና ዴሞክራሲ ለማምጣት ሲታገሉ የወደቁትን ሰማእታት እናስታውሳለን። ምንም እንኳ በህዝባችን መሃል ተገኝተን የመከራው ገፈት ተቋዳሽ ባንሆንም፤ በስደት የምንገኘው እኛ
ወገኖቹ ግን ከጎኑ በመቆም ለዚህ አገሩንና ክብሩን ለማስጠበቅ ቆርጦ ለተነሳውና እየተዋደቀም ላለው ወገናችን ቢያንስ አጋርነታችንንና ድጋፋችንን ልናረጋግጥለት ይገባል።

ስለዚህም እኛ በቶሮንቶ፤ በኦታዋና በሞንትሪያል የምንኖር ኢትዮጵያውያን በአንድነት ስሜትና በቁጥር ብዛት ወጥተን ከቆራጥ እናት-አባቶቻችን፤ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን እንዲሁም የወደቁት ሰማእታት ከተሰዉለት ዓላማ ጎን በመሠለፍ፤

1) ወራሪው የሱዳን ጦር ልቡን፤ ዓይኑንና እጁን ከIትዮጵያ ላይ እንዲያነሳ ሰላም ወዳድ የሆኑ የዓለም መንግሥታትን፤ የካናዳን መንግሥትና ህዝብ እንዲሁም ዲፕሎማቶችና የሰብዓዊ መብት ድርጅቶችን ለመማጸን፤

2) ለኢትዮጵያ ፍትኅ ለማምጣት በምርጫ 97 እንዲሁም ከዚያም በፊትና በኋላ ሲታገሉ የወደቁትን ወገኖቻችንን አስቦ ለመዋል ሰላማዊ ሠልፍ ጠርተናል።

ስለዚህም የምትችሉ ኢትዮጵያውያን ሁሉ በቦታው እንድትገኙልን በታላቅ ትህትና እየጠየቅን፤

ሠልፉ የሚደረግበት ከተማም፡ Ottawa (Canada)
ቀኑ፡ ግንቦት 15፤ 2000 ዓ/ም (May 23, 2008)
ሰዓቱ፡ ከቀኑ 7 ሰዓት (1:00PM) ጀምሮ

የሠልፉ መነሻ ቦታ፡ ከOttawa ማዘጋጃ ቤት ፊት ለፊት የሚገኘው የህዝብ መናፈሻ
ስለሠልፉ ዝርዝር ጉዞም በመነሻው ቦታ መግለጫ ይሰጣል።
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡ (416) 824-7858 ወይም (613) 867-9292 ይገናኙን
የሠልፉ አዘጋጅ ኮሚቴ


Email to Friend Email to Friend | Add a comment Add a comment



Leave a Comment

To write your comment in Amharic or download Amharic fonts click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::

. .
Recent Posts
  • ESFNA takes steps to correct its mistakes
  • Questions for Prof. Mesfin Woldemariam
  • Little Ethiopia: A thriving community in DC
  • VIDEO: ONLF kills or wound 159 Woyannes; EPPF kills 50
  • ESFNA calls press conference to answer questions
  • 17 Ethiopian artists defect to the U.S.
  • Body of Ethiopian murder suspect found in Danish harbour
  • First witch Azeb Mesfin elected president of OAFLA
  • New Ethiopian press law draws criticism
  • 53 die in fighting between Somali insurgents and Woyannes
  • U.S. ambassador says Woyanne plays a positive role
  • Ethiopia is a failed state on purpose
  • ‘Wofe-Yared’ - poem by Fikre Tolossa
  • Sewage and garbage fill Addis Ababa streets (BBC)
  • Ethiopia, as seen through a child’s lens
  • Meles, Mugabe and other African rapists meet in Egypt
  • Kinijit Secretary General joins Ginbot 7
  • Another great news from the Somali front
  • The Meles regime prepares assault on civil society, HRW says
  • Kuwait police hunt 2 men for raping Ethiopian woman
  • AU says Zimbabwe election falls short of standards
  • The good, the bad and the ugly in ESFNA
  • Few people attend the soccer tournament in DC
  • Tegbar Score Card on Kinijit’s 8-Point Proposal
  • Oil in the Horn of Africa


©2008 Ethiopian Review
Powered by WordPress