Skip to content

Interview with Col. Alebel Amare (Part 2)

Posted on

Part 2 interview with Col. Alebel Amare, senior leader of the newly formed armed Amhara resistance group — Amhara Democratic Force Movement. Watch below.

14 thoughts on “Interview with Col. Alebel Amare (Part 2)

  1. gr8 col. alebel amare. Nice to see you my fellow citizen. I thought you might been held by the the melese regime in conection with last may cop. God bless you, keep workin hard we all are by your side

  2. Here is another Professor Asrat who saw the light out of the darkness and gradual decay that is clouding Gojam, Shewa, Gonder, Wello, etc. Let us know where we can donate our efforts and financial assistance.

  3. Soto, what is the problem saying Amhara? there are so many amhara’s sharing the same attitude like you. Ethiopia is our country, and we are amhara. the people of amhara is a victim of not advocating for it self. so it is good to represent this people.

  4. Great! This is the right movement. Now is our time to act.

    How can we contact Col. Alebel Amare?

    By the way, the clip from Pres. isayas is wonderful. He sounds genuine to me. I admire him.

  5. ኢትዮጵያ አንድነቷን የምታጣው በአማራ መቃብር ላይ ነው፡፡

    የኢትዮጵያ አንድነት ከማንም በላይ የአማራው ሕዝብ የሚፈልገውና ከአያት ከቅድም አያቶቻችን ጀምሮ ስንሞትለትና ስንደማለት የነበረ ነው፡፡ ወደፊትም ይቀጥላል፡፡ የኢትዮጵያ አንድነት ማለት አማራ፤ አማራ ማለት አንድነት ፤ የአንድ ሣንቲም ሁለት ገፅታዎች ናቸው፡፡ አንድነት ማለት ፍቅር ነው፤ ፍቅር ከሌለ አንድነት ሊመጣ(ሊኖር) አይችልም፡፡ ታዲያ በምን ተዓምር ነው አንድ እንሁን(ፍቅር ይኑረን) ማለት ወንጀል የሆነው?
    ወያኔ ወደ ስልጣን ከመምጣቱ በፊት ሁላችንም ኢትዮጵያዊነታችንን፣ (አንድነታችንን) እንጂ ስለ ብሄራችን አስበነውም አናውቅም፤ እንደውም ብዙሃኑ ኢትዮጵያዊነቱን እንጂ ብሄሩን እራሱ አያውቀውም ነበር፡፡ ወያኔ ስልጣን ከያዘ ጀምሮ አማራን ማዳከምና ስልጣን ላይ ተደላድዬ መቀመጥ የምችለው ከኢትዮጵያዊነት ይልቅ ብሄሮችን በብሄራቸው ከፋፍዬ እንዲደራጁ ማድረግ ስችል ነው፡፡ በሚለው አንቲ አማራ ፕሪንስፕሉ 100 ብሄሮችን መፍጠር ችሏል፡፡
    አማራው ይህንን ባለመደገፍ እና በብሄር መደራጀት(ትንሽ መሆን) የሞት ያህል ከብዶት እስካሁን ድረስ በአንድነት ላይ ያለውን የፀና የማይናወጥ አቋም አሳይቷል፡፡ ይህ የአማራ የአንድነት አቋም(መንፈስ) ያልተዋጠለት ሕወሃት ወያኔ የተዛባ ትርጉም ሲሰጠውና ለዘመናት ከአማራ ጋር በፍቅር አብረው የኖሩ ሌሎች ወንድም ኢትዮጵያውያንን ለአማራው ቅፅል ‹‹ነፍጠኛ›› የሚል ስም በመስጠት ነፍጠኛው አማራ አንድ ቋንቋ፣ አንድ ባሕል፣ አንድ ሃይማኖት አድርጎ ጨፍልቆ ሊገዛችሁ ነው፤ ህልውናችሁን ሊያጠፋው ነው፤ በሚል ፕሮፖጋንዳ አማራውን ከሌሎች ወንድም ሕዝቦች ሊለየውና ሊያሰጠላው ሲጥር ቆይቷል፡፡ አሁንም በሰፊው ተያይዞታል፡፡
    አማራው ይህን ሁሉ ችሎ በጎሳ መደራጀት እራስን ትንሽ ማድረግ ነው፤ አንድነትን ለማምጣት ሁላችንም የኢትዮጵያ ልጆች በአንድነት መስራት(መታገል) አለብን ብሎ ላለፉት 20 አመታት ሲጥር ቆይቷል፤ ይህ አካሄዳችን የአማራውን ሕዝብ ያለምንም አለኝታ በመጣሉ ወያኔ በዚህ ህዝብ ላይ የማጥፋት ተልኮውን ካለምንም ከልካይ እንዲፈፅም አስችሎታል፡፡ በአሁኑ ሰዓት በአማራው ሕዝብ ላይ የሚደርሰው ግፍና በደል ከመቼውም ጊዜ በላይ ቅጥ አጥቷል፡፡ በዚህ ከቀጠለም የዚህ ሕዝብ ህልውና እጅግ አሳሳቢ ነው፡፡ በመሆኑም አሁን ለአማራው የሞት ወይም የሽረት ጊዜ ነው፡፡ ይህን ከግምት በማሰገባት ይመስለኛል የነ ኮ/ል አለበል አማረ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ሃይል ንቅናቄ(አዴሃን) መፈጠሩ፡፡ የዘገየ ቢሆንም ይህን ሕዝብ ለመታደግ እና የአገራችንን አንድነት ለመመለስ ወቅታዊ የሆነና የመጨረሻው አማራጭ ነው፡፡ (መጀመሪያውንም የፕ/ር አስራት ወልደየስን ፈለግ ብንከተል ኖሮ አማራው ላይ ይህ ሁሉ በደል ባልደረሰ ነበር፡፡) የኢትዮጵያን አንድነት ለማምጣት ከወያኔ የተሻለ አቅም(ጉልበት) መያዝ ብቻ በቂ ነው፡፡ ስለዚህ አማራው የደም ዝውውሩ የሆነውን የአገሩን አንድነት በራሱ መስዋዕትነት ማምጣት አለበት፡፡ ድሮም የተበታተነችውን ኢትዮጵያ አንድ ያደረጓት እምዬ ምንይልክ ናቸው፡፡ ይህን አላማችንን ከግብ ለማድረስ የነኮ/ል አለበል አዴሃንን እንደግፍ፣ እንቀላቀል፡፡
    እግዚአብሄር ኢትዮጵያን ይባርክ!!

Leave a Reply