Ethiopian News & Opinion Journal
  • HOME
  • Contact
  • Advertise
  • Subscribe
  • Ge'ez Fonts
  • FORUM
  • ALBUM
  • ARCHIVE
  • CLASSIFIEDS
  • Login

Newspaper editor, unable to post bail, sent to prison

February 19th, 2009 |  |  1 Comment

ADDIS ABABA, ETHIOPIA – Harambe Newspaper editor Wosenseged GebreKidan has been taken to the notorious Kality prison today after he told the court that he doesn't have 3,000 birr to pay for bail.

The U.S.-financed regime in Ethiopia has brought charges against Wosenseged for publishing a report about lack of participation in the April 2007 local elections, which, according to the prosecutor, violates the "press law."

Wosenseged is one of the journalists who were released from jail in July 2007 along with the top leadership of the opposition Coalition for Unity and Democracy (Kinijit) after signing a pardon request letter that was prepared by mediators.

Many of the journalists who were released in July 2007 have fled Ethiopia fearing further persecution. Several members of Kinijit are also forced into exile.

Read more in Amharic:

በይቅርታ የተፈታው ጋዜጠኛ ወሰንሰገድ ወደቃሊቲ እስር ቤት ተመለሰ

(ኢትዮጵያን ሪቪው) – ምርጫ 97ን ተከትሎ በተፈጠረው ውዝግብ ከቅንጅት አመራሮች ጋር ህገ መንግስቱን በኃይል በመናድ ወንጀል ታስረው በምህረት ከተፈቱ ጋዜጠኞች መካከል አንዱ የሆነው ጋዜጠኛ ወሰንሰገድ ገብረኪዳን ከተፈታ ከአንድ አመት ከስድስት ወር በኋላ ዛሬ ወደቃሊቲ ወረደ፡፡

ከቅንጅት አመራሮች ጋር ታስረው የነበሩት ጋዜጠኞች በርካታዎቹ አገዛዙ ባደረሰባቸው ወከባና እንግልት ምክንያት አገር ጥለው ሲሰደዱ ከአምስት የማይበልጡቱ ደግሞ በአገር ውስጥ ይገኛሉ፡፡ እነኚህ አምስት ጋዜጠኞች የፕሬስ ድርጅት ለማቋቋም ለማስታወቂያ ሚኒስቴር ጥያቄ ባቀረቡበት ወቅት ‹‹ፍቃድ የምንሰጠው ይቅርታ ፈርመው ለወጡ ጋዜጠኞች ብቻ ነው፡፡ ሲሳይ ሰርካለም እና እስክንድር ግን ፍርድ ቤቱ በነጻ ስላሰናበታቸው አሁንም ህገመንግስቱን ከመናድ ወደኋላ አይሉም፡፡ ይቅርታ የፈረሙቱ ግን ይቅርታቸው እንዳይነሳ ሁሌ እየሰጉ ስለሚሰሩ ይቅርታ የፈረሙበትን ሰነድ ዋናውና ፎቶኮፒ ይዘው ከቀረቡ ለጊዜው እንፈቅዳለን›› በሚል ርካሽና ከፋፋይ ምክንያት ለጋዜጠኛ ወሰንሰገድ ገ/ኪዳንና ዳዊት ከበደ ብቻ ተፈቅዶ እያንዳንዳቸው ‹‹ሐራምቤ›› እና ‹‹አውራምባ ታይምስ›› የተሰኙ ጋዜጦችን አቋቁመው በመስራት ላይ እንደነበሩ ይታወቃል፡፡

ሆኖም አገዛዙ በሁለቱም ላይ በርካታ የክስ ዶሴዎችን ሲከምርባቸው እንደቆየ የሚታወቅ ነው፡፡ ነገር ግን ባለፈው መስከረም በአስደንጋጭ ሁኔታ የህትመት ዋጋ ሲጨምር ወሰንሰገድ ‹‹ሐራምቤ›› ጋዜጣን መዝጋት ግድ ሆነበት፡፡

የአገዛዙ ግፍና ጭካኔ ግን በዚህ የሚቆም አልሆነም በሚያዚያ 2000 ዓ.ም የተደረገው ምርጫ እንደ1997ቱ ምርጫ ብዙ ህዝብ አልተሳተፈበትም፡፡ በየቦታው የነበሩ የምርጫ ጣቢያዎች ባዶ እንደነበሩና አስመራጮቹም ባዶውን ኮሮጆ ታቅፈው ሲያዛጉ መዋላቸውን በመዘገቡ ክስ ቀርቦበት ዛሬ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት ብር3000(ሦስት ሺህ ብር) ዋስትና እንዲያስይዝ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ ሆኖም ጋዜጠኛው ለዚሁ የሚከፍለው ገንዘብ ባለማግኘቱ ወደ ቃሊቲ ወህኒ ቤት ተወስዷል፡፡

ጋዜጠኛ ወሰንሰገድ ወደ ቃሊቲ ከማቅናቱ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት አስተያየቱን እንዲሰጥ የኢትዮጵያን ሪቪው ዘጋቢ በልደታው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተገኝቶ ጥያቄ አቅርቦለት ነበር፡፡ ወሰንሰገድ በሰጠው ምላሽ ‹‹በአስደንጋጭ የህትመት ዋጋ ጭማሪ ምክንያት መስራት ባለመቻሌ ደስ ይበላቸው ብዬ ስራውን ተውኩት የነበረኝ አነስተኛ ገንዘብ ደግሞ ለቀረቡብኝ በርካታ ክሶች ዋስትና አስይዤ ጨረስኩት፡፡ አሁን ግን ምንም የምከፍለው ስለሌለኝ ያለኝ አማራጭ መታሰር ነው›› ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል፡፡

የአውራምባ ታይምስ ዋና አዘጋጅ አቶ ዳዊት ከበደም በተመሳሳይ ክስ በነገው ዕለት ከፍተኛ ፍርድቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት እንደሚቀርብ ለማወቅ ተችሏል፡፡





Related Posts

  1. Newspaper editor disappeared in Ethiopia
  2. Newspaper editor jailed
  3. Journalists reporting Teddy Afro's trial in Ethiopia arrested
  4. Jailed newspaper editor released
  5. Newspaper editor Amare Aregawi arrested




Email This Post Email This Post | Add a comment Write a Comment

One Response to “Newspaper editor, unable to post bail, sent to prison”

  1. lom says:

    REMEMBER US
    The young dead soldiers do not speak.
    Nevertheless, they are heard in the still houses:
    who has not heard them?
    They have a silence that speaks for them at night
    and when the clock counts.
    They say: We were young. We have died.
    Remember us.
    They say: We have done what we could
    but until it is finished it is not done.
    They say: We have given our lives but until it is finished
    no one can know what our lives gave.
    They say: Our deaths are not ours: they are yours,
    they will mean what you make them.
    They say: Whether our lives and our deaths were for
    peace and a new hope or for nothing we cannot say,
    it is you who must say this.
    We leave you our deaths. Give them their meaning.
    We were young, they say. We have died; remember us.
    Iyassu Berhe (iyassu_b@yahoo.com)

    February 19th, 2009 at 5:50 pm

Leave a Comment

To write your comment in Amharic or download Amharic fonts click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ:: ወይም ከዚህ በታች ያለውን በመጫን መልእክትዎትን በድምጽ መቅዳት ይችላሉ::



Archive




Ethiopian News & Opinion Journal







Recent Posts
  • Powers of Ten
  • Nomination for Ethiopian Review’s “2009 Person of the Year”
  • Over 2,200 children were adopted from Ethiopia this year
  • EDP officials in Tigray resign over Meles-Lidetu deal
  • Meles Zenawi: Ethiopia’s Idumaean
  • The missing 8.6 million Ethiopians, where art thou?
  • U.S. official gives lips service on repression in Ethiopia
  • Ethiopian ‘virgin land’ for sale
  • What do you expect from the coming elections in Ethiopia?
  • ONLF killed 985 Woyannes, burned 6 vehicles
  • Memher Zebene, Ethiopia’s Jimmy Swaggart?
  • Woyanne kangaroo court convicts alleged coup plotters
  • EPPF strives to fill the leadership gap
  • Yemen police detain 191 refugees from Ethiopia
  • Ethiopia is sliding deeper into authoritarian controls
  • Ethiopia’s regime tries to cover up a new famine
  • Hailu Shawel dines with Woyannes after surrender
  • Interview with EPPF Fighter (Part II)
  • Witness for the Future
  • ONLF killed 626 Woyanne troops in lastest fighting


©2009 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress