Ethiopian News and Opinion Journal


  • HOME
  • SUBSCRIBE
  • CONTACT
  • FORUM
  • VIDEO
  • DIRECTORY
  • ADVERTISE
  • ALBUM
  • DICTIONARY
  • CLASSIFIEDS
  • EXERCISE
  • Login

Newspaper editor, unable to post bail, sent to prison

February 19th, 2009 |  |  1 Comment

ADDIS ABABA, ETHIOPIA – Harambe Newspaper editor Wosenseged GebreKidan has been taken to the notorious Kality prison today after he told the court that he doesn’t have 3,000 birr to pay for bail.

The U.S.-financed regime in Ethiopia has brought charges against Wosenseged for publishing a report about lack of participation in the April 2007 local elections, which, according to the prosecutor, violates the “press law.”

Wosenseged is one of the journalists who were released from jail in July 2007 along with the top leadership of the opposition Coalition for Unity and Democracy (Kinijit) after signing a pardon request letter that was prepared by mediators.

Many of the journalists who were released in July 2007 have fled Ethiopia fearing further persecution. Several members of Kinijit are also forced into exile.

Read more in Amharic:

በይቅርታ የተፈታው ጋዜጠኛ ወሰንሰገድ ወደቃሊቲ እስር ቤት ተመለሰ

(ኢትዮጵያን ሪቪው) – ምርጫ 97ን ተከትሎ በተፈጠረው ውዝግብ ከቅንጅት አመራሮች ጋር ህገ መንግስቱን በኃይል በመናድ ወንጀል ታስረው በምህረት ከተፈቱ ጋዜጠኞች መካከል አንዱ የሆነው ጋዜጠኛ ወሰንሰገድ ገብረኪዳን ከተፈታ ከአንድ አመት ከስድስት ወር በኋላ ዛሬ ወደቃሊቲ ወረደ፡፡

ከቅንጅት አመራሮች ጋር ታስረው የነበሩት ጋዜጠኞች በርካታዎቹ አገዛዙ ባደረሰባቸው ወከባና እንግልት ምክንያት አገር ጥለው ሲሰደዱ ከአምስት የማይበልጡቱ ደግሞ በአገር ውስጥ ይገኛሉ፡፡ እነኚህ አምስት ጋዜጠኞች የፕሬስ ድርጅት ለማቋቋም ለማስታወቂያ ሚኒስቴር ጥያቄ ባቀረቡበት ወቅት ‹‹ፍቃድ የምንሰጠው ይቅርታ ፈርመው ለወጡ ጋዜጠኞች ብቻ ነው፡፡ ሲሳይ ሰርካለም እና እስክንድር ግን ፍርድ ቤቱ በነጻ ስላሰናበታቸው አሁንም ህገመንግስቱን ከመናድ ወደኋላ አይሉም፡፡ ይቅርታ የፈረሙቱ ግን ይቅርታቸው እንዳይነሳ ሁሌ እየሰጉ ስለሚሰሩ ይቅርታ የፈረሙበትን ሰነድ ዋናውና ፎቶኮፒ ይዘው ከቀረቡ ለጊዜው እንፈቅዳለን›› በሚል ርካሽና ከፋፋይ ምክንያት ለጋዜጠኛ ወሰንሰገድ ገ/ኪዳንና ዳዊት ከበደ ብቻ ተፈቅዶ እያንዳንዳቸው ‹‹ሐራምቤ›› እና ‹‹አውራምባ ታይምስ›› የተሰኙ ጋዜጦችን አቋቁመው በመስራት ላይ እንደነበሩ ይታወቃል፡፡

ሆኖም አገዛዙ በሁለቱም ላይ በርካታ የክስ ዶሴዎችን ሲከምርባቸው እንደቆየ የሚታወቅ ነው፡፡ ነገር ግን ባለፈው መስከረም በአስደንጋጭ ሁኔታ የህትመት ዋጋ ሲጨምር ወሰንሰገድ ‹‹ሐራምቤ›› ጋዜጣን መዝጋት ግድ ሆነበት፡፡

የአገዛዙ ግፍና ጭካኔ ግን በዚህ የሚቆም አልሆነም በሚያዚያ 2000 ዓ.ም የተደረገው ምርጫ እንደ1997ቱ ምርጫ ብዙ ህዝብ አልተሳተፈበትም፡፡ በየቦታው የነበሩ የምርጫ ጣቢያዎች ባዶ እንደነበሩና አስመራጮቹም ባዶውን ኮሮጆ ታቅፈው ሲያዛጉ መዋላቸውን በመዘገቡ ክስ ቀርቦበት ዛሬ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት ብር3000(ሦስት ሺህ ብር) ዋስትና እንዲያስይዝ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ ሆኖም ጋዜጠኛው ለዚሁ የሚከፍለው ገንዘብ ባለማግኘቱ ወደ ቃሊቲ ወህኒ ቤት ተወስዷል፡፡

ጋዜጠኛ ወሰንሰገድ ወደ ቃሊቲ ከማቅናቱ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት አስተያየቱን እንዲሰጥ የኢትዮጵያን ሪቪው ዘጋቢ በልደታው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተገኝቶ ጥያቄ አቅርቦለት ነበር፡፡ ወሰንሰገድ በሰጠው ምላሽ ‹‹በአስደንጋጭ የህትመት ዋጋ ጭማሪ ምክንያት መስራት ባለመቻሌ ደስ ይበላቸው ብዬ ስራውን ተውኩት የነበረኝ አነስተኛ ገንዘብ ደግሞ ለቀረቡብኝ በርካታ ክሶች ዋስትና አስይዤ ጨረስኩት፡፡ አሁን ግን ምንም የምከፍለው ስለሌለኝ ያለኝ አማራጭ መታሰር ነው›› ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል፡፡

የአውራምባ ታይምስ ዋና አዘጋጅ አቶ ዳዊት ከበደም በተመሳሳይ ክስ በነገው ዕለት ከፍተኛ ፍርድቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት እንደሚቀርብ ለማወቅ ተችሏል፡፡

Email This Post | Add a comment FORUM  |  1 Comment



Related Posts

  1. Newspaper editor disappeared in Ethiopia
  2. በኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ላይ የተላለፈው የእሥራት ብያኔ ተኮነነ
  3. Journalists reporting Teddy Afro’s trial in Ethiopia arrested
  4. Newspaper editor jailed
  5. Jailed newspaper editor released

One Comment to “Newspaper editor, unable to post bail, sent to prison”

  1. lom says:

    REMEMBER US
    The young dead soldiers do not speak.
    Nevertheless, they are heard in the still houses:
    who has not heard them?
    They have a silence that speaks for them at night
    and when the clock counts.
    They say: We were young. We have died.
    Remember us.
    They say: We have done what we could
    but until it is finished it is not done.
    They say: We have given our lives but until it is finished
    no one can know what our lives gave.
    They say: Our deaths are not ours: they are yours,
    they will mean what you make them.
    They say: Whether our lives and our deaths were for
    peace and a new hope or for nothing we cannot say,
    it is you who must say this.
    We leave you our deaths. Give them their meaning.
    We were young, they say. We have died; remember us.
    Iyassu Berhe (iyassu_b@yahoo.com)

    [Reply]

    February 19th, 2009 at 5:50 PM

Leave a Comment

To write your comment in Amharic click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ::



Click to cancel reply








Recent Posts
  • International Ethiopian Women Conference March 9-11
  • ALEJE and OLF Public Meeting in Washington DC – Feb. 19
  • Where the truth lies in Ethiopia
  • Transformative Reconciliation for Unity in a Nutshell
  • When we were the peacemakers
  • Cooperative Behavior for Transformatve Reconciliation & Unity
  • A resurgent Ethiopian opposition in a new form
  • African Beggars Union Hall?
  • Kilil system is an instrument of Ethiopian disenfrachisement – Part 4
  • Several Meles Zenawi bodyguards arrested
  • UN experts dismayed by growing repression in Ethiopia
  • Swedish journalists appeal to Ethiopia’s dictator
  • Another sign of worsening repression in Ethiopia – IFEX
  • Using Anti-Terror Laws to Terrorize Dissent
  • We’ve met the enemy and he is us
  • Essentials to Resolve Differences for Reconciliation
  • Ethiopian delegation delivers letter to Saudi Arabia embassy in DC
  • Key Principles of Transformative Reconciliation
  • Ethiopian Christians abused by Saudi Arabia police – HRW
  • African thieves and mass murderers gather in Ethiopia


©2012 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress