Obamajr. wrote:yoha
MR: Obama let me clear something there are no TRIBES in SOMALIA it's just a CLAN and a clan means my be a group of family's or friends it could 20 ,50 ,100 or more people that is all among them there are warlords as leaders and do you know all Somali people are Muslim what i mean is they all have same religion, same ethnicity and one Tribe , I believe their problem is Foreign Intervention they could solve their problems easy.
Mr. Yoha-
you are quite right they have different Clans.
MR : OBAMA Sir : Don't mind asking How old are you the reason i ask that you are in favor of this white people and please don't trust what the white people are saying or believe what a white media is saying this Al-quida or Al-Shebab has nothing to do with us, the white people are using it us propaganda to control the whole world among them is USA they are controlling wealth of the Arab nations most recent is LIBYA and currently SYRIA that is in the name of terrorism. Look now the stupid Meles is using it in order kill the Ethiopian people but as stupid as he is he also didn't know the white people are trying to secede OGADEN to Somalia because there is HUGH amount of OIL in the Region this Al shebab or Al Quada stuff is a GAME trust me as an Ethiopian you need to open your eyes wide before it's too late .
አንድ የረሳሁት ነገር ቢኖር መለስም ሆነ የኬንያው መሪ ባጭሩ ከዘበኝነት የተሻለ ቦታም የላቸው የነጮችን ጥቅም ለማስክበር ነው የሚሮጡት በመሃሉ በውትድርና የሚሞተው የፈረደበት የድሃ ልጅ ነው ነጮች የሚከፍሉት ለነ መለስ ስለሆነ እኛ ከሶማሌ ህዝብ ጥላቻን ነው የምናተርፈው የኔ ፍራቻ ኦብነግ ኦጋዴንን ልገንጥል ካለ ነጮች ውስጥ ለውስጥ እየሰሩ ስለሆነ እርስ በርሳችን ከመጣላት ይልቅ አሳሳቢ ለሆነው ጉዳይ በርትተን ብንሰራ ተገቢ ይመስለኛል ወያኔ ኦጋዴን ቀርቶ ኢትዮጵያ ብትሸነሸን ግድ የላቸውም እመነኝ አልሸባብ አልቃይዳ የኛ ጠላት ሊሆኑ አይችሉም ዋናው ጠላታችን ወያኔና ድህነታችን ነው:: በመጨረሻ አልቃይዳ የአልሸባብን ጥሪ መቀበል የጂሃድ ጥሪ ስለሆነ መገረም የለብህም በሌላ አርእስት ተነጋግረንበት ነበር የጂሃድ ጥሪ የእስልምና ጥሪ ነው ሌላውን አይመለከትም ጥሪው አገርና ድንበር አይልም እስላም ከሆንክ መረዳዳት ያለብህ ነገር ነው ለዚህም ነው እስላሞች ከሃገር ጥሪ ለሃይማኖት ጥሪ ቅድሚያ የሚሰጡት ::



