Ethiopian News and Opinion Forum


Re: Ashebir [Meles ] is in big trouble

Postby Shewit » 23 Apr 2012, 12:35


Obamajr. wrote:



በላይነሽ ፈሶ ጉድ ፈላ ዘንድሮ-
አጼ ቅንድቡ[ አሽብር ]መሄጃ ነው ያጣዉ.
አርብ አርብ እንቅልፍ አይተኛ. ጫት እየቃመ ቁጭ ብሎ ያነጋል.
ጉድ ነው. ኣሁን ድግሞ ክርስቲያኑ እሁድ ክተነሳበት - የአሽብር ነገር ያልቅለታል.

ክሪስቲያኑ ወንድማችሁ
ተሰልፏል ከጎናችሁ

እስላሙ ወገናቹ
ተሰልፏል ከጎናችሁ

አንተ አመዳም @ጋሜ
ሆዳም ሰዉ እምብርት የለውም.
አፈር ብላ





SEGERAW

I know you have the temerity to claim anything at cyber. But you also know it very well that you have been besmirched beyond repair for far too long, and all your undertakings have been ended in debacle.
You better do what you are good at: defecating your big thick feces and enjoy stubbing it with your bare fingers.



Re: Ashebir [Meles ] is in big trouble

Postby amantu » 23 Apr 2012, 20:16


Our Muslim brothers will slit the lemagn zer throat with the sharp knife. Thanks our Muslim brothers for standing up for your rights.

Amantu



Re: Ashebir [Meles ] is in big trouble

Postby Awash » 23 Apr 2012, 20:42


ImageAmantu,

Your shabo azz is on fire now that your MOTHAFOCKER Dear Leader is DEAD.
kimissu.jpg
kimissu.jpg (23.5 KiB) Viewed 1981 times




Re: Ashebir [Meles ] is in big trouble

Postby Obamajr. » 25 Apr 2012, 08:09



Ethiopian Christians and Muslims Protested Against Waldiba Monastery Destruction
Posted by ECADF Ethiopia News, Popular Tuesday, April 24th, 2012

http://ecadforum.com/2012/04/24/ethiopi ... struction/



EMERGENCY ALERT: An Open Letter to Ethiopian Muslims, Christians, Jews and all believers in freedom of religion, belief to stand together for the religious freedom
Wednesday, April 25th, 2012

http://ecadforum.com/2012/04/25/letter- ... ians-jews/



Re: Ashebir [Meles ] is in big trouble

Postby Obamajr. » 26 Apr 2012, 01:26


ከአማራ ዴሞክራሲያዊ ሃይል ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ
http://www.ecadforum.com/Amharic/wp-con ... pdf?d9c344



Re: Ashebir [Meles ] is in big trouble

Postby Obamajr. » 26 Apr 2012, 05:22


“አገራችንን እናድን” ሲል ግንቦት 7 ጥሪ አቀረበ
ሚያዚያ ፲፯ (አስራ ሰባት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም


ኢሳት ዜና:-“አገራችንን ለማዳን የቀረን ጊዜ ትንሽ፤ በጣም ትንሽ ነው። ስለዚህም በዚህ ወቅት ልቦቻችንና ክንዶቻችንን አስተባብረን በመለስ ዜናዊ አገዛዝ ላይ እናንሳ” ሲል ግንቦት 7 ጥሪ አቀረበ

“አገራችንን ለማዳን እንፍጠን! ጊዜ የለንም” በሚል ርዕስ የንቅናቄው ልሳን ባሰፈረው ርዕሰ-አንቀጽ፤በደቡብ ኢትዮጵያ በቤንች ማጂ ዞን በጉራ ፋርዳ እና ሌሎች የዞኑ ወረዳዎች ውስጥ ይኖሩ የነበሩ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የአማራ ክልል ተወላጆች በዓመታት ድካም ያፈሩትን ንብረት ተነጥቀው፤ ተደብደበውና ሰብዓዊ ክብራቸው ተደፍሮ በግፍ መባረራቸው ኢትዮጵያዊያንን ያስቆጣ ጉዳይ እንደሆነ ገልጿል።

“ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ይህ ዓለም ዓቀፍ ትኩረት የሚሻ ወንጀል ነው ብሎ ያምናል”ያለው ንቅናቄው፤” ይህ የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው። ይህ ወንጀል የተፈፀመው የመንግሥትን መዋቅር በተቆጣጠረ ወንበዴ መሆኑ አደጋው ጥልቅና ሰፊ እንዲሆን አድርጎታል”ብሏል።

“የሰሞኑ ክስተት የመለስ ዜናዊ አገዛዝ ዘረኝነት እንደምን ያለ ከፍተኛና አደገኛ ደረጃ ላይ መድረሱን አመላካች ነው” ያለው ግንቦት 7፤ ከዚህ በላይ ምን እስክንሆን ወይም ምን እስከምንደረግ እንደምንጠብቅ መጠየቅ ያለብን ራሳችንን ነው”ሲልም እያንዳንዱ ዜጋ እየሆነ ስላለው ነገር ህሊናውን እንዲጠይቅ መክሯል።

“ለመሆኑ ዛሬም እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ተጫጩኸን ዝም ነው የምንለው?፣ ዛሬም በየራሳችን ጎራ ላይ ቆመን አቅራርተን ነው የምንመለሰው?፣ዛሬም ራሳችንን እንደቁማር መጫወቻ ካርታ በመፐወዝ ጊዜና ጉልበት እናጠፋለን? ወይስ ይህን ግፍ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንዲያበቃ ተጨባጭ የሆነ የተግባር ሥራ ውስጥ በመሳተፍ በመለስ ዜናዊ አገዛዝ ላይ ክንዶቻችንን እናነሳለን?”ሲልም ንቅናቄው ጠይቋል።

ግንቦት 7 አያይዞም፦”በወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ያለው በደል ዘልቆ የተሰማን መሆኑ ግልጽ ነው። ሆኖም ግን ስሜት ብቻውን በቂ አይደለም። ቁጭት ብቻውን በቂ አይደለም። ድርጊት ነው የሚያስፈልገው። ተግባር ነው የምንፈልገው። ወያኔን ድርጊት እንጂ ቁጭት አያስቆመውም”ብሏል።

ወያኔን ዛሬ በዚህ ካላስቆምነው ነገ ከዚህም የባሰ ነገር ውርደት ሊመጣ እንደሚችልም ንቅናቄው አስጠንቅቋል።

“በአገራችን ለዘመናት የቆየው የሕዝብ ለሕዝብ መከባበር ምን ያህል ይቆያል?፤ በዘርና በሃይማኖት ላይ የተመሠረተ ጠብን ሆን ብሎ የሚቆሰቁስ እኩይ ኃይል የመንግሥት ሥልጣን በተቆጣጠረበት አገር ውስጥ፤ የእርስ በእርስ መተላለቅ እንደማይመጣ ምን ማስተማመኛ አለን?”ሲልም በ አጽንኦት ጠይቋል- የንቅናቄው ርዕሰ አንቀጽ።

በግንቦት 7፣ የፍትህ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የሁኔታዎች ትንተና መሠረት፤ ኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ በቋፍ ላይ ነች።

“እስካሁንም ያቆያት የሕዝቧ ቻይነትና አርቆ አስተዋይነት ነው”ያለው ንቅናቄው፤ “ በጥባጭ ቡድን የመንግሥትን ሥልጣን በያዘበት ሁኔታ መቻቻል ሁሌም ይኖራል ብሎ ማሰብ አይቻልም”ብሏል።

ንቅናቄው አያይዞም፦“የወያኔ ልማት በድሆች ላይ ላይ የመጣ ጥፋት ሆኗል። በዘር ላይ በተመሠረተ አድልዎ የተፈጠረው የሃብት ልዩነት እጅግ ሰፍቷል። ይህ ራሱ ወደ ከፋ የእርስ በርስ ግጭት ሊወስደን ይችላል። የግጭት ምክንያቶች በዝተዋል። ስለዚህም ጊዜ የለንም”ብሏል።

ርዕሰ-አንቀጹ በመጨረሻም፦”በግንቦት 7 እምነት አገራችንን ለማዳን የቀረን ጊዜ ትንሽ፤ በጣም ትንሽ ነው። ስለዚህም በዚህ ወቅት ልቦቻችንና ክንዶቻችንን አስተባብረን በመለስ ዜናዊ ፋሽስታዊ አገዛዝ ላይ እናንሳ’ሲል የትግል ጥሪ አቅርቧል።

http://www.ethsat.com/
:D I am with you G7 - way to go. It is time to stop talking and do some kind action.
:roll: Where are you the chosen weyane servants?



Re: Ashebir [Meles ] is in big trouble

Postby Obamajr. » 27 Apr 2012, 09:15


Ethiopia: Get out, you don’t belong here
Friday, April 13th, 2012
by Ephrem Madebo

Mr. Shigute, do you know that farmers form Amhara, Sidama, Wolaita, or Kafficho have similar interests and wishes regardless of their ethnic background? Do you know that north, south, east or west, we are all Ethiopians and we live in the context of each other? Do you know that we are diverse and yet one and many and yet indivisible? Do you really know this? May be you don’t and this alone explains your hollowness.

http://ecadforum.com/2012/04/13/ethiopi ... long-here/



Re: Ashebir [Meles ] is in big trouble

Postby Obamajr. » 27 Apr 2012, 22:52


Gebremedhin Araya Speak on Zenawi’s Hate towards Amhara
http://ecadforum.com/ethiopianvideo/201 ... ds-amhara/


Previous Page Next Page


Return to News & Opinion

Who is online

Registered users: Bing [Bot], Degnet, ethiopianunity, Exabot [Bot], Google [Bot], Google Adsense [Bot], Google Feedfetcher, Miriam, MSN [Bot], New Guy, royal, Somali-Ethio, Zack