Andargachew Tsige talks about Kinijit's past and future

Ato Andargachew Tsige is considered to be one of the brightest and the most visionary politicians we have today. In this 13-page article (in Amharic) he talks about his observations of the Kinijit movement in the past two years and makes recommendations on the direction the party needs to take in order to succeed.

የዲሞክራሲ ግንባታ ፈተናዎች በዲያስፖራ

ከአንዳርጋቸው ጽጌ

ትልቁን የነጻነትና የዲሞክራሲ ክንፍ አጥልቀው እንደ ንስር አሞራ በወያኔ አናት ላይ መብረር እየቻሉ በኋላ ቀር ባህል ተተብትበው እንቅስቃሴውን እንደብል እየበሉ ለመኖር የሚፈልጉ ግለሰቦችን ትርጉምና ቦታ አሳጥተን በብዙሀን ተሳትፎ ላይ የተመሠረተ ዲሞክራሲ እንገነባለን። ጥቂት ግለሰቦች ሲያኮርፉ፤ ሲቆጡና ሲከፉ የሚፈርስና የሚጠፋ ድርጅት መሆን እንደሌለበት ማረጋገጥ መቻል አለብን… ለመቀጠል እዚህ ይጫኑ (click here to continue reading)