Ethiopian News & Opinion Journal
  • HOME
  • Contact
  • Advertise
  • Subscribe
  • Ge'ez Fonts
  • FORUM
  • ALBUM
  • ARCHIVE
  • CLASSIFIEDS
  • Login

Message from Tesfaye GebreAb

October 26th, 2009 |  |  10 Comments

ይድረስ ካንባቢዎቼ [pdf]
እኔ ደህና ነኝ!
እናንተስ እንዴት ሰነበታችሁ?

“የጋዜጠኛው ማስታወሻ” የመጀመሪያው እትም ተሸጦ አልቆአል። መፅሃፉን ለገዛችሁ ሁሉ ምስጋናዬ ይድረሳችሁ። ሁለተኛው እትምም ታትሞ ለስርጭት ዝግጁ ሆኖአል። ከመጪው ህዳር ወር ማብቂያ ጀምሮም በሁሉም ክፍለአለማትና ከተሞች ይሰራጫል። “የጋዜጠኛው ማስታወሻ” ሁለተኛ እትም የጀርባ ሽፋን ላይ የፕሮፌሰር ጌታቸው ሃይሌ፤ የተክለሚካኤል አበበ እና የነአምን ዘለቀ ቅንጫቢ አስተያየቶች ታትመውበታል። መፅሃፉን ለማከፋፈል የምትሹ ወደ africabooks2010@gmail.com ደብዳቤ በመፃፍ ፍላጎታችሁን መግለፅ ትችላላችሁ።

“የደራሲው ማስታወሻ”ን ቃል በገባሁት መሰረት ፅፌ ጨርሻለሁ። 21 ምእራፋትና 406 ገፆች ላይ ተጠናቆአል። ይህ አዲሱ መፅሃፍ፤ “ቀዳሚው ውሃ ነበር!” የሚለውን ብሂል ያስታውሳል። ጥቂት የማረም ስራ እና ቀሪ ቴክኒካዊ ተግባራት ብቻ ነው የቀሩኝ። በመጪው የፈረንጆች አዲስ አመት ማግስት ለስርጭት ይበቃል ብዬ ተስፋ አድርጌያለሁ።

በመጨረሻ፤ ኢሜይል ለላካችሁልኝ ሁሉ ከልብ አመሰግናለሁ። ምላሽ ላልላኩላችሁ በጊዜ እጥረት ነውና ከይቅርታ ጋር የክብር ምስጋና ተቀበሉኝ። አብዛኞቻችሁ እንደተመኛችሁልኝ እንደ ከዋክብት ባልራቀ ጊዜ ውስጥ ተያይዘን ወደ ቢሾፍቱ እንገማሸራለን። የወንዛችንን ዘፈን እየዘፈንን ወደ ጣና፤ ወደ አባይ፤ ወደ አዳባይ፤ ወደ ጨንቻ፤ ወደ አኝዋክ፤ ወደ ሌቃ ዱለቻ፤ ወደ አይሳኢታ፤ ባገራችን ዋሽንት ታጅበን እንዋባለን። ይህ ህልምም ቅዠትም አይደለም። የአገዛዝ ስርአቱ የቆመበት መሰረት ውስጡ የተበላ ነው። ምሰሶው ቀፎውን ቀርቶአል። ጠጋ ብለው የልብ ትርታውን ሲያዳምጡት የጭንቀት ኡኡታው ጆሮ ይበጠርቃል። ዝርዝሩን “የደራሲው ማስታወሻ” ያወጋችሁዋል። በሰላም ያገናኘን።

ተስፋዬ ገብረአብ
ttgebreab@gmail.com





Related Posts

  1. Woyanne's desperation – Analysis by Tesfaye GebreAb
  2. Reflections on Tesfaye Gebreab's "The Journalists Memoir"
  3. More excerpts from Tesfaye Gebre-Ab's book
  4. Tegbar sends a message of support to UEDC
  5. Berekt Simon is outraged by Tesfaye Gebreab's book




Email This Post Email This Post | Add a comment Write a Comment

10 Responses to “Message from Tesfaye GebreAb”

  1. samnv says:

    Mr. tesfaye geberab, God bless you for exposing weyane and co. keep up the good work. thank you.

    October 26th, 2009 at 3:54 am

  2. Anonymous says:

    ብራቮ ተስፍሽ፣
    መጽሃፍህን በጉጉት እየጠበቅን ነው፣ አሁን ደሞ ምን ጉድ ልታስኮመኩመን እንደምትችል ከበፊቱ አንተም ዳር ዳር ብትለንም እንደው ዝም ብሎ ግን ታሪከኛ እንደሚሆን ይታየኛል፡፡
    አቤት አጻጻፍ….
    ከአሁኑ አይኔን በላኝ….

    እንጻፍ ከተባለ፣ የነዚህ ምስጦች ታሪክ መቼ ተጽፎ ያልቅና፣ በተለይ አንተን ከመሳሰሉት ዉስጥ አዋቂዎች፣ አይዞህ፣ እድሜ ይስጠን እንጂ ማስታወሻህን እስከ አስረኛ እትም መኮምኮማችን አይቀርም፣ ታዲያ ከዚህኛው ቀጣዮቹን ከቀዩ ዛፍ ስር…

    ተስፍሽ፣ መቼም በአዲሱ ማስታወሻ ከሚወጡት ሚስጥሮችና ጉዶች አንባቢዎችህ ብዙ እንደምንማር ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ ለነዛ አለቃዎቻቸዉን እንደ መላዕክ ለሚያዩና ሆዳቸው አልቆረጥ ብሏቸው እዚያው ከነሱ ጋር እጃቸዉን በደም የሚታጠቡና ኪሳቸዉን ከወገን በተዘረፈ ገንዘብ በሚወጥሩ ወያኔዎች ልቦና ይሰጥልኝ ይሆናል…

    ሞት ለወያኔ!!!
    ድል ለሁላችን!!!

    በርታ ወንድሜ…

    ሳምሶን…

    October 26th, 2009 at 9:30 am

  3. belayneh says:

    Yes! There is only one true! Say it Tesfaye and we are ready to hear. God bless and protect you! You did your share and our share must follow!Put your brick on the building and everybody including me should contribute to put our brick to build the freedom and democracy to all of us. Thank you Tesfaye! Berta!

    October 26th, 2009 at 2:55 pm

  4. Hake says:

    I have one question to Mr. Tesfaye.

    Do you consider yourself a journalist or a politician?

    October 26th, 2009 at 8:12 pm

  5. Yilma says:

    I wonder if Mr. Gebreab encourages the struggle to defeat Woyane and create a democratic Ethiopia free of tyrants and corruption.

    October 26th, 2009 at 8:34 pm

  6. ZUMA says:

    I cant wait until i get a copy of your book!

    God bless you and thank you for what you've done for our people.

    October 26th, 2009 at 9:22 pm

  7. LEMA says:

    በናፍቆት እጠብቃለሁ !

    October 27th, 2009 at 3:53 pm

  8. Selam says:

    Ato Tesfaye,

    You mentioned Bishoftu, Tana, Abay, Chencha, etc in your letter. I am currious if you also wish for us to go to Asmara, Dahlak, Mitsewa, etc without the need to have or show a passport – you see, as Ethiopian brothers and sisters – as it used to be for generations. How about that?

    Selam ke America

    October 27th, 2009 at 4:59 pm

  9. Anonymous says:

    i expect the second book to exposes weyane to the fullest and moves the mas against the system.

    October 28th, 2009 at 3:52 am

  10. gudegnaw says:

    Tesfaye ! whatever people are talking about you i like your writings very very much. I really appreciate your art and talent specially your Amaregna. No one can deprive you your ethiopiawinet!
    Good job! God bless you!

    October 28th, 2009 at 8:04 am

Leave a Comment

To write your comment in Amharic or download Amharic fonts click here. አስተያየትዎን በአማርኛ ለመጻፍ እዚህ ይጫኑ:: ጽፈው ከጨረሱ በኋላ የጻፉትን ኮፒ አድርገው ወደዚህ ተመልሰው አስተያየት መስጫ ቦክስ ውስጥ ፔስት ያድርጉ:: ወይም ከዚህ በታች ያለውን በመጫን መልእክትዎትን በድምጽ መቅዳት ይችላሉ::



Archive




Ethiopian News & Opinion Journal







Recent Posts
  • The missing 8.6 million Ethiopians, where art thou?
  • U.S. official gives lips service on repression in Ethiopia
  • Ethiopian ‘virgin land’ for sale
  • What do you expect from the coming elections in Ethiopia?
  • ONLF killed 985 Woyannes, burned 6 vehicles
  • Woyanne kangaroo court convicts alleged coup plotters
  • Yemen police detain 191 refugees from Ethiopia
  • Ethiopia is sliding deeper into authoritarian controls
  • Ethiopia’s regime tries to cover up a new famine
  • Memher Zebene, Ethiopia’s Jimmy Swaggart?
  • Hailu Shawel dines with Woyannes after surrender
  • EPPF strives to fill the leadership gap
  • Interview with EPPF Fighter (Part II)
  • Witness for the Future
  • ONLF killed 626 Woyanne troops in lastest fighting
  • Detainees accused of plotting coup brutally tortured by police
  • The U.S. and China in Africa: To compete or cooperate?
  • Be aware of Facebook risks
  • 5 soldiers defect complaining corruption
  • Why Hailu Shawel chose a shameful defeat


©2009 Ethiopian Review
Publisher & Editor-in-Chief: Elias Kifle
Powered by WordPress